https://amh.sputniknews.africa
የአየር ንብረት ለውጥን ተቋቁመው የተሻለ ምርት ለሚሰጡ የሰብል እና የእንስሳት ዝርያዎች ልዩ ትኩረት መስጠት ይገባል - ዓለም አቀፉ የእንስሳት ምርምር ኢንስቲትዩት
የአየር ንብረት ለውጥን ተቋቁመው የተሻለ ምርት ለሚሰጡ የሰብል እና የእንስሳት ዝርያዎች ልዩ ትኩረት መስጠት ይገባል - ዓለም አቀፉ የእንስሳት ምርምር ኢንስቲትዩት
Sputnik አፍሪካ
የአየር ንብረት ለውጥን ተቋቁመው የተሻለ ምርት ለሚሰጡ የሰብል እና የእንስሳት ዝርያዎች ልዩ ትኩረት መስጠት ይገባል - ዓለም አቀፉ የእንስሳት ምርምር ኢንስቲትዩትበኢትዮጵያ የኢንስቲትዩት ተወካይ ናሙኮሎ ኮቪች ለአየር ንብረት ለወጥ የማይበገሩ ስማርት... 10.09.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-09-10T20:03+0300
2025-09-10T20:03+0300
2025-09-10T20:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/0a/1535218_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_928cc7a1ad48de6d96fad685efbf8da5.jpg
የአየር ንብረት ለውጥን ተቋቁመው የተሻለ ምርት ለሚሰጡ የሰብል እና የእንስሳት ዝርያዎች ልዩ ትኩረት መስጠት ይገባል - ዓለም አቀፉ የእንስሳት ምርምር ኢንስቲትዩትበኢትዮጵያ የኢንስቲትዩት ተወካይ ናሙኮሎ ኮቪች ለአየር ንብረት ለወጥ የማይበገሩ ስማርት ቴክኖሎጂዎችን በስፋት ማሰስ እንደሚገባ አጽዕኖት ሰጥተዋል። "ምርታማነትን የሚያሳድጉ ስልተ ምርቶችን ልንከተል ይገባል። በሰብል ምርት እና በእንስሳት እርባታ ዘርፎችም የአየር ንብረት ለውጥን መቋቋም የሚችሉ ዘመናዊ መፍትሄዎች ለማሰብ ጊዜው አሁን ነው" ብለዋል። ናሙኮሎ ኮቪች፤ በአዲስ አበባ እየተካሄደ በሚገኘው ሁለተኛው የአፍሪካ የአየር ንብረት ጉባኤ ላይ ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቆይታ ከዘረመል መብት ጋር የተያያዙ ሐሳቦችንም ሰንዝረዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የአየር ንብረት ለውጥን ተቋቁመው የተሻለ ምርት ለሚሰጡ የሰብል እና የእንስሳት ዝርያዎች ልዩ ትኩረት መስጠት ይገባል - ዓለም አቀፉ የእንስሳት ምርምር ኢንስቲትዩት
Sputnik አፍሪካ
የአየር ንብረት ለውጥን ተቋቁመው የተሻለ ምርት ለሚሰጡ የሰብል እና የእንስሳት ዝርያዎች ልዩ ትኩረት መስጠት ይገባል - ዓለም አቀፉ የእንስሳት ምርምር ኢንስቲትዩት
2025-09-10T20:03+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/0a/1535218_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_168d75f60fcd3e352e215ee302bdee47.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የአየር ንብረት ለውጥን ተቋቁመው የተሻለ ምርት ለሚሰጡ የሰብል እና የእንስሳት ዝርያዎች ልዩ ትኩረት መስጠት ይገባል - ዓለም አቀፉ የእንስሳት ምርምር ኢንስቲትዩት
20:03 10.09.2025 (የተሻሻለ: 20:14 10.09.2025) የአየር ንብረት ለውጥን ተቋቁመው የተሻለ ምርት ለሚሰጡ የሰብል እና የእንስሳት ዝርያዎች ልዩ ትኩረት መስጠት ይገባል - ዓለም አቀፉ የእንስሳት ምርምር ኢንስቲትዩት
በኢትዮጵያ የኢንስቲትዩት ተወካይ ናሙኮሎ ኮቪች ለአየር ንብረት ለወጥ የማይበገሩ ስማርት ቴክኖሎጂዎችን በስፋት ማሰስ እንደሚገባ አጽዕኖት ሰጥተዋል።
"ምርታማነትን የሚያሳድጉ ስልተ ምርቶችን ልንከተል ይገባል። በሰብል ምርት እና በእንስሳት እርባታ ዘርፎችም የአየር ንብረት ለውጥን መቋቋም የሚችሉ ዘመናዊ መፍትሄዎች ለማሰብ ጊዜው አሁን ነው" ብለዋል።
ናሙኮሎ ኮቪች፤ በአዲስ አበባ እየተካሄደ በሚገኘው ሁለተኛው የአፍሪካ የአየር ንብረት ጉባኤ ላይ ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቆይታ ከዘረመል መብት ጋር የተያያዙ ሐሳቦችንም ሰንዝረዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X