https://amh.sputniknews.africa
ስማርት የሰብል እና የእንስሳት ምርት ቴክኖሎጂዎችን በስፋት እያስተዋወቅን ነው - የኢትዮጵያ ግብርና ትራንስፎርሜሽን ኢንስቲትዩት
ስማርት የሰብል እና የእንስሳት ምርት ቴክኖሎጂዎችን በስፋት እያስተዋወቅን ነው - የኢትዮጵያ ግብርና ትራንስፎርሜሽን ኢንስቲትዩት
Sputnik አፍሪካ
ስማርት የሰብል እና የእንስሳት ምርት ቴክኖሎጂዎችን በስፋት እያስተዋወቅን ነው - የኢትዮጵያ ግብርና ትራንስፎርሜሽን ኢንስቲትዩት የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር ማንደፍሮ ንጉሴ (ዶ/ር) በሁለተኛው የአፍሪካ የአየር ንብረት ጉባኤ ላይ ከስፑትኒክ አፍሪካ... 10.09.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-09-10T19:22+0300
2025-09-10T19:22+0300
2025-09-10T19:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/0a/1534365_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_7997e6bc807db0b156a16cdfd1fc169b.jpg
ስማርት የሰብል እና የእንስሳት ምርት ቴክኖሎጂዎችን በስፋት እያስተዋወቅን ነው - የኢትዮጵያ ግብርና ትራንስፎርሜሽን ኢንስቲትዩት የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር ማንደፍሮ ንጉሴ (ዶ/ር) በሁለተኛው የአፍሪካ የአየር ንብረት ጉባኤ ላይ ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቆይታ፤ የአርሶ አደሩን ገቢ ለማሳደግ የተጀመረው የገበያ ተኮር ግብርና ሁለተኛው ምዕራፍ ይፋ መደረጉንም ተናግረዋል። "ምዕራፍ አንድን በስኬት አጠናቀናል። የአርሶ አደሩ ምርታማነትም ወደ ቢጫ ደረጃ ሲያድግ፤ ገቢውም ትርጉም ባለው ሁኔታ ጨምሯል። ቀጣዩ ምዕራፍ ምርትን ለሚያሳድጉ እና የአየር ንብረት ተጽዕኖን ለሚቋቋሙ ስማርት ቴክኖሎጂዎች ልዩ ትኩረት ሰጥቷል" ብለዋል። ኃላፊው ሁለተኛው ምዕራፍ የገበያ ተኮር ግብርና ከአካታችነት ጋር ያለውን ትስስርም አንስተዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ስማርት የሰብል እና የእንስሳት ምርት ቴክኖሎጂዎችን በስፋት እያስተዋወቅን ነው - የኢትዮጵያ ግብርና ትራንስፎርሜሽን ኢንስቲትዩት
Sputnik አፍሪካ
ስማርት የሰብል እና የእንስሳት ምርት ቴክኖሎጂዎችን በስፋት እያስተዋወቅን ነው - የኢትዮጵያ ግብርና ትራንስፎርሜሽን ኢንስቲትዩት
2025-09-10T19:22+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/0a/1534365_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_fa0e3c4c5b53ce1e2ef989b5d9fdde76.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ስማርት የሰብል እና የእንስሳት ምርት ቴክኖሎጂዎችን በስፋት እያስተዋወቅን ነው - የኢትዮጵያ ግብርና ትራንስፎርሜሽን ኢንስቲትዩት
19:22 10.09.2025 (የተሻሻለ: 19:34 10.09.2025) ስማርት የሰብል እና የእንስሳት ምርት ቴክኖሎጂዎችን በስፋት እያስተዋወቅን ነው - የኢትዮጵያ ግብርና ትራንስፎርሜሽን ኢንስቲትዩት
የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር ማንደፍሮ ንጉሴ (ዶ/ር) በሁለተኛው የአፍሪካ የአየር ንብረት ጉባኤ ላይ ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቆይታ፤ የአርሶ አደሩን ገቢ ለማሳደግ የተጀመረው የገበያ ተኮር ግብርና ሁለተኛው ምዕራፍ ይፋ መደረጉንም ተናግረዋል።
"ምዕራፍ አንድን በስኬት አጠናቀናል። የአርሶ አደሩ ምርታማነትም ወደ ቢጫ ደረጃ ሲያድግ፤ ገቢውም ትርጉም ባለው ሁኔታ ጨምሯል። ቀጣዩ ምዕራፍ ምርትን ለሚያሳድጉ እና የአየር ንብረት ተጽዕኖን ለሚቋቋሙ ስማርት ቴክኖሎጂዎች ልዩ ትኩረት ሰጥቷል" ብለዋል።
ኃላፊው ሁለተኛው ምዕራፍ የገበያ ተኮር ግብርና ከአካታችነት ጋር ያለውን ትስስርም አንስተዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X