https://amh.sputniknews.africa
እስራኤል በዶሃ የፈፀመችው ጥቃት የዓለም አቀፍ ሕግንና የተባበሩት መንግሥታት ቻርተርን የሚጥስ ነው - የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
እስራኤል በዶሃ የፈፀመችው ጥቃት የዓለም አቀፍ ሕግንና የተባበሩት መንግሥታት ቻርተርን የሚጥስ ነው - የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
Sputnik አፍሪካ
እስራኤል በዶሃ የፈፀመችው ጥቃት የዓለም አቀፍ ሕግንና የተባበሩት መንግሥታት ቻርተርን የሚጥስ ነው - የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ኳታር በሃማስ እና በእስራኤል መካከል በሚደረጉ ንግግሮች ላይ ቁልፍ የአሸማጋይነት ሚና እንዳላት ያነሳው ሚኒስቴሩ፤... 10.09.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-09-10T19:10+0300
2025-09-10T19:10+0300
2025-09-10T19:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/0a/1533533_0:41:1280:761_1920x0_80_0_0_7f823f702876edaf2abfe4d330573d27.jpg
እስራኤል በዶሃ የፈፀመችው ጥቃት የዓለም አቀፍ ሕግንና የተባበሩት መንግሥታት ቻርተርን የሚጥስ ነው - የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ኳታር በሃማስ እና በእስራኤል መካከል በሚደረጉ ንግግሮች ላይ ቁልፍ የአሸማጋይነት ሚና እንዳላት ያነሳው ሚኒስቴሩ፤ ጥቃቱ ሰላማዊ መፍትሄ ለማግኘት የሚደረጉ ዓለም አቀፍ ጥረቶችን ለማዳከም ያለመ ነው ብሏል፡፡ "ሩሲያ በጋዛ ሰርጥ የተኩስ አቁም በተቻለ ፍጥነት እንዲታወጅ እና የፍልስጤምን ጉዳይ በሚታወቁ የዓለም አቀፍ ሕግ ማዕቀፍ ከመፍታት ውጪ ሌላ አማራጭ እንደሌለ መሠረታዊ እና ፅኑ አቋሟን ታረጋግጣለች" ሲል ሚኒስቴሩ በመግለጫው አስረግጧል። ሞስኮ ሁሉም አካላት ኃላፊነት የተሞላበት አካሄድ እንዲከተሉ በድጋሚ ጥሪ አቅርባለች። የእስራኤል ጦር በዶሃ የሃማስ ቡድን ከፍተኛ አመራሮች ላይ ያነጣጠረ ጥቃት ማክሰኞ ዕለት መፈፀሙ የሚታወስ ነው።በእንግሊዝኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/0a/1533533_106:0:1174:801_1920x0_80_0_0_26343b41ea1bf04a5cd790f364dbe027.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
እስራኤል በዶሃ የፈፀመችው ጥቃት የዓለም አቀፍ ሕግንና የተባበሩት መንግሥታት ቻርተርን የሚጥስ ነው - የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
19:10 10.09.2025 (የተሻሻለ: 19:14 10.09.2025) እስራኤል በዶሃ የፈፀመችው ጥቃት የዓለም አቀፍ ሕግንና የተባበሩት መንግሥታት ቻርተርን የሚጥስ ነው - የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
ኳታር በሃማስ እና በእስራኤል መካከል በሚደረጉ ንግግሮች ላይ ቁልፍ የአሸማጋይነት ሚና እንዳላት ያነሳው ሚኒስቴሩ፤ ጥቃቱ ሰላማዊ መፍትሄ ለማግኘት የሚደረጉ ዓለም አቀፍ ጥረቶችን ለማዳከም ያለመ ነው ብሏል፡፡
"ሩሲያ በጋዛ ሰርጥ የተኩስ አቁም በተቻለ ፍጥነት እንዲታወጅ እና የፍልስጤምን ጉዳይ በሚታወቁ የዓለም አቀፍ ሕግ ማዕቀፍ ከመፍታት ውጪ ሌላ አማራጭ እንደሌለ መሠረታዊ እና ፅኑ አቋሟን ታረጋግጣለች" ሲል ሚኒስቴሩ በመግለጫው አስረግጧል።
ሞስኮ ሁሉም አካላት ኃላፊነት የተሞላበት አካሄድ እንዲከተሉ በድጋሚ ጥሪ አቅርባለች።
የእስራኤል ጦር በዶሃ የሃማስ ቡድን ከፍተኛ አመራሮች ላይ ያነጣጠረ ጥቃት ማክሰኞ ዕለት መፈፀሙ የሚታወስ ነው።
በእንግሊዝኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X