https://amh.sputniknews.africa
አፍሪካ እና ካሪቢያን፡ ለፍትህ እና ለለውጥ የተደረገ ትብብር
አፍሪካ እና ካሪቢያን፡ ለፍትህ እና ለለውጥ የተደረገ ትብብር
Sputnik አፍሪካ
“በካሪቢያን የሚገኙት እነዚህ ወንድሞቻችን ላለፉት 400 ዓመታት ከእናታቸው አህጉር ተነጥለው ቆይተዋል። አሁን አብረን ተገናኝተን ወደፊት ማቀዳችን፣ ስለ ካሳ ብቻ ሳይሆን፣ የአፍሪካንና የካሪቢያንን ህዝቦች፣ በተለይም ከአፍሪካ አህጉር ውጭ የሚኖሩ... 10.09.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-09-10T19:07+0300
2025-09-10T19:07+0300
2025-09-10T19:07+0300
the rising south
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/0a/1533243_0:0:1340:754_1920x0_80_0_0_e3f03759c472019e73331677ef9d32b7.png
አፍሪካ እና ካሪቢያን፡ ለፍትህ እና ለለውጥ የተደረገ ትብብር
Sputnik አፍሪካ
በካሪቢያን የሚገኙት እነዚህ ወንድሞቻችን ላለፉት 400 ዓመታት ከእናታቸው አህጉር ተነጥለው ቆይተዋል። አሁን አብረን ተገናኝተን ወደፊት ማቀዳችን፣ ስለ ካሳ ብቻ ሳይሆን፣ የአፍሪካንና የካሪቢያንን ህዝቦች፣ በተለይም ከአፍሪካ አህጉር ውጭ የሚኖሩ የአፍሪካ ተወላጆችን ህይወት ለማሻሻል ለወደፊት የጋራ እርምጃ ማቀድም ጭምር ተገቢ ነው።” አምባሳደር ነብያት ጌታቸው
“በመሰረትንው ግንኙነት ወሳኙ ነገር መተባበር ነው። እኛ አንድ ህዝቦች ነን። በካሪቢያን ክልል የምንገኝ እና በአፍሪካ አህጉር የምንገኝ ሁላችንም አንድ መሆን እንዳለብን እንገነዘባለን።” ዶ/ር ዴንዚል ዳግላስ
በዚህኛው የራይዚንግ ሳውዝ ዝግጅት፣ የ2ኛው የአፍሪካ-ካሪኮም ጉባኤ ይዘት እንቃኛለን፡፡ አምባሳደር ሉካስ ዶሚንጎ በአፍሪካ ህብረት የኩባ አምባሳደር፣ የኮሎምቢያው አምባሳደር የይሶን አርካዲዮ፣ የኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ነብያት ጌታቸው፣ እና የሴንት ኪትስ እና ኔቪስ የውጭ ጉዳይ እና ኢኮኖሚ ልማት ሚኒስትር ዶ/ር ደንዚል ዳግላስ ጋር — ስለ ቅኝ ግዛት ካሳ፣ በአፍሪካ እና በካሪቢያን ሀገራት መካከል መፈጠር ስላለበት ትብብር እና አንድነት ውይይት አድርገናል፡፡
“በካሪቢያን የሚገኙት እነዚህ ወንድሞቻችን ላለፉት 400 ዓመታት ከእናታቸው አህጉር ተነጥለው ቆይተዋል። አሁን አብረን ተገናኝተን ወደፊት ማቀዳችን፣ ስለ ካሳ ብቻ ሳይሆን፣ የአፍሪካንና የካሪቢያንን ህዝቦች፣ በተለይም ከአፍሪካ አህጉር ውጭ የሚኖሩ የአፍሪካ ተወላጆችን ህይወት ለማሻሻል ለወደፊት የጋራ እርምጃ ማቀድም ጭምር ተገቢ ነው።” አምባሳደር ነብያት ጌታቸውበዚህኛው የራይዚንግ ሳውዝ ዝግጅት፣ የ2ኛው የአፍሪካ-ካሪኮም ጉባኤ ይዘት እንቃኛለን፡፡ አምባሳደር ሉካስ ዶሚንጎ በአፍሪካ ህብረት የኩባ አምባሳደር፣ የኮሎምቢያው አምባሳደር የይሶን አርካዲዮ፣ የኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ነብያት ጌታቸው፣ እና የሴንት ኪትስ እና ኔቪስ የውጭ ጉዳይ እና ኢኮኖሚ ልማት ሚኒስትር ዶ/ር ደንዚል ዳግላስ ጋር — ስለ ቅኝ ግዛት ካሳ፣ በአፍሪካ እና በካሪቢያን ሀገራት መካከል መፈጠር ስላለበት ትብብር እና አንድነት ውይይት አድርገናል፡፡ፖድካስታችንን በሌሎች አማራጮች ያድምጡ Afripods – Deezer – Pocket Casts – Podcast Addict – Spotify
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
ወሰንሰገድ አሰፋ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/1a/500300_0:0:548:549_100x100_80_0_0_43c2ba1ea7985adc1de44e2958b2ab61.jpg
ወሰንሰገድ አሰፋ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/1a/500300_0:0:548:549_100x100_80_0_0_43c2ba1ea7985adc1de44e2958b2ab61.jpg
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/0a/1533243_168:0:1173:754_1920x0_80_0_0_87a619f5ef50457d867d641a452a680d.pngSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ወሰንሰገድ አሰፋ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/1a/500300_0:0:548:549_100x100_80_0_0_43c2ba1ea7985adc1de44e2958b2ab61.jpg
аудио
አፍሪካ እና ካሪቢያን፡ ለፍትህ እና ለለውጥ የተደረገ ትብብር
“በካሪቢያን የሚገኙት እነዚህ ወንድሞቻችን ላለፉት 400 ዓመታት ከእናታቸው አህጉር ተነጥለው ቆይተዋል። አሁን አብረን ተገናኝተን ወደፊት ማቀዳችን፣ ስለ ካሳ ብቻ ሳይሆን፣ የአፍሪካንና የካሪቢያንን ህዝቦች፣ በተለይም ከአፍሪካ አህጉር ውጭ የሚኖሩ የአፍሪካ ተወላጆችን ህይወት ለማሻሻል ለወደፊት የጋራ እርምጃ ማቀድም ጭምር ተገቢ ነው።” አምባሳደር ነብያት ጌታቸው
“በመሰረትንው ግንኙነት ወሳኙ ነገር መተባበር ነው። እኛ አንድ ህዝቦች ነን። በካሪቢያን ክልል የምንገኝ እና በአፍሪካ አህጉር የምንገኝ ሁላችንም አንድ መሆን እንዳለብን እንገነዘባለን።” ዶ/ር ዴንዚል ዳግላስ
በዚህኛው የራይዚንግ ሳውዝ ዝግጅት፣ የ2ኛው የአፍሪካ-ካሪኮም ጉባኤ ይዘት እንቃኛለን፡፡ አምባሳደር ሉካስ ዶሚንጎ በአፍሪካ ህብረት የኩባ አምባሳደር፣ የኮሎምቢያው አምባሳደር የይሶን አርካዲዮ፣ የኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ነብያት ጌታቸው፣ እና የሴንት ኪትስ እና ኔቪስ የውጭ ጉዳይ እና ኢኮኖሚ ልማት ሚኒስትር ዶ/ር ደንዚል ዳግላስ ጋር — ስለ ቅኝ ግዛት ካሳ፣ በአፍሪካ እና በካሪቢያን ሀገራት መካከል መፈጠር ስላለበት ትብብር እና አንድነት ውይይት አድርገናል፡፡