https://amh.sputniknews.africa
ደቡብ አፍሪካ በአሜሪካ የ30 በመቶ የቀረጥ ጭማሪ ዙሪያ በምታደርገው ድርድር “አትንበረከክም” ሲሉ ራማፎሳ ተናገሩ
ደቡብ አፍሪካ በአሜሪካ የ30 በመቶ የቀረጥ ጭማሪ ዙሪያ በምታደርገው ድርድር “አትንበረከክም” ሲሉ ራማፎሳ ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
ደቡብ አፍሪካ በአሜሪካ የ30 በመቶ የቀረጥ ጭማሪ ዙሪያ በምታደርገው ድርድር “አትንበረከክም” ሲሉ ራማፎሳ ተናገሩ የበለፀጉ የማዕድን ሀብቶችና ከፍተኛ የማቀነባበር አቅም ለደቡብ አፍሪካ ቁልፍ የመደራደሪያ ኃይል እንደሆኑ ፕሬዝዳንት ራማፎሳ... 10.09.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-09-10T18:57+0300
2025-09-10T18:57+0300
2025-09-10T19:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/0a/1533013_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_866b73507c327ff2cdcd5c07dbd4a5c3.jpg
ደቡብ አፍሪካ በአሜሪካ የ30 በመቶ የቀረጥ ጭማሪ ዙሪያ በምታደርገው ድርድር “አትንበረከክም” ሲሉ ራማፎሳ ተናገሩ የበለፀጉ የማዕድን ሀብቶችና ከፍተኛ የማቀነባበር አቅም ለደቡብ አፍሪካ ቁልፍ የመደራደሪያ ኃይል እንደሆኑ ፕሬዝዳንት ራማፎሳ ገልፀዋል፡፡"ወሳኝ የሆኑ ማዕድናትን ወደ ውጭ ስንልክ፤ ምርቶቹ የደቡብ አፍሪካን የባሕር ዳርቻዎች እንዲለቁ የምንፈልገው የተጠናቀቁ ምርቶች ሆነው ብቻ ነው፡፡...አሁን ላይ በእንደዚህ ዓይነት ሁኔታ ነው ከእነርሱ ጋር እየተነጋገርን ያለነው" ብለዋል፡፡ ደቡብ አፍሪካ እንደ ሉዓላዊት ሀገር የተሻለ ስምምነት ታገኛለች ሲሉም ራማፎሳ አፅንኦት ሰጥተው ተናግረዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ደቡብ አፍሪካ በአሜሪካ የ30 በመቶ የቀረጥ ጭማሪ ዙሪያ በምታደርገው ድርድር “አትንበረከክም” ሲሉ ራማፎሳ ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
ደቡብ አፍሪካ በአሜሪካ የ30 በመቶ የቀረጥ ጭማሪ ዙሪያ በምታደርገው ድርድር “አትንበረከክም” ሲሉ ራማፎሳ ተናገሩ
2025-09-10T18:57+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/0a/1533013_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_a909e3de1f5dce64d0af00f2e9e366bd.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ደቡብ አፍሪካ በአሜሪካ የ30 በመቶ የቀረጥ ጭማሪ ዙሪያ በምታደርገው ድርድር “አትንበረከክም” ሲሉ ራማፎሳ ተናገሩ
18:57 10.09.2025 (የተሻሻለ: 19:04 10.09.2025) ደቡብ አፍሪካ በአሜሪካ የ30 በመቶ የቀረጥ ጭማሪ ዙሪያ በምታደርገው ድርድር “አትንበረከክም” ሲሉ ራማፎሳ ተናገሩ
የበለፀጉ የማዕድን ሀብቶችና ከፍተኛ የማቀነባበር አቅም ለደቡብ አፍሪካ ቁልፍ የመደራደሪያ ኃይል እንደሆኑ ፕሬዝዳንት ራማፎሳ ገልፀዋል፡፡
"ወሳኝ የሆኑ ማዕድናትን ወደ ውጭ ስንልክ፤ ምርቶቹ የደቡብ አፍሪካን የባሕር ዳርቻዎች እንዲለቁ የምንፈልገው የተጠናቀቁ ምርቶች ሆነው ብቻ ነው፡፡...አሁን ላይ በእንደዚህ ዓይነት ሁኔታ ነው ከእነርሱ ጋር እየተነጋገርን ያለነው" ብለዋል፡፡
ደቡብ አፍሪካ እንደ ሉዓላዊት ሀገር የተሻለ ስምምነት ታገኛለች ሲሉም ራማፎሳ አፅንኦት ሰጥተው ተናግረዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X