ቦትሶዋና ሉዓላዊ የሀብት ፈንድ አቋቋመች

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱቦትሶዋና ሉዓላዊ የሀብት ፈንድ አቋቋመች
ቦትሶዋና ሉዓላዊ የሀብት ፈንድ አቋቋመች - Sputnik አፍሪካ, 1920, 10.09.2025
ሰብስክራይብ

ቦትሶዋና ሉዓላዊ የሀብት ፈንድ አቋቋመች

ተነሳሽነቱን ይፋ ያደረጉት ፕሬዝደንት ዱማ ቦኮ፤ ፈንዱ የሀገሪቱን ኢኮኖሚ የአልማዝ ሀብት ጥገኝነት ለመቀነስና የረዥም ግዜ ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት ለማስጠበቅ ያለመ መሆኑን በመግለጫቸው አስታውቀዋል፡፡

ቦኮ አክለውም ትልቅ ኢኮኖሚ ለመገንባት በሚደረገው ጥረት፤ ፈንዱ "ጠንካራ እና ራዕይ ያለው" እርምጃ ነው ብለዋል፡፡

አልማዝ በቦትስዋና የኢኮኖሚ ታሪክ ውስጥ የማዕዘን ድንጋይ መሆኑን ያወሱት ፕሬዝዳንቱ፤ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ የኢንዱስትሪው ተለዋዋጭነት ፈጣን ለውጥ እንደሚያስፈልግ ማሳያ ነው ብለዋል።

ብሔራዊ ተቋሙ በቦትስዋና ብሎም በዓለም አቀፍ ደረጃ ለስልታዊ የረጅም ጊዜ ቁጠባ እና ኢንቨስትመንቶች እንደሚውል ፕሬዝዳንቱ ተናግረዋል።

በእንግሊዝኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0