https://amh.sputniknews.africa
የላቲን አሜሪካ፣ አፍሪካ እና እስያ አገራት የአየር ንብረት ለውጥ ተጽዕኖን ለመቋቋም በጋራ መስራት አለባቸው - የደቡብ ትብብር ድርጅት
የላቲን አሜሪካ፣ አፍሪካ እና እስያ አገራት የአየር ንብረት ለውጥ ተጽዕኖን ለመቋቋም በጋራ መስራት አለባቸው - የደቡብ ትብብር ድርጅት
Sputnik አፍሪካ
የላቲን አሜሪካ፣ አፍሪካ እና እስያ አገራት የአየር ንብረት ለውጥ ተጽዕኖን ለመቋቋም በጋራ መስራት አለባቸው - የደቡብ ትብብር ድርጅት የድርጅቱ ዋና ጸሃፊ መንሱር ቢን ሙስሰላም፤ ጥምረቱ ለዓለም አቀፍ የካርበን ልቀት ዝቅተኛ አስተዋጾኦ ያላቸው የአባል... 10.09.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-09-10T18:04+0300
2025-09-10T18:04+0300
2025-09-10T18:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/0a/1532073_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_39a771f1135ca4ddb0828b92689a14c8.jpg
የላቲን አሜሪካ፣ አፍሪካ እና እስያ አገራት የአየር ንብረት ለውጥ ተጽዕኖን ለመቋቋም በጋራ መስራት አለባቸው - የደቡብ ትብብር ድርጅት የድርጅቱ ዋና ጸሃፊ መንሱር ቢን ሙስሰላም፤ ጥምረቱ ለዓለም አቀፍ የካርበን ልቀት ዝቅተኛ አስተዋጾኦ ያላቸው የአባል ሀገራቱን የመደራደር አቅም ለማሳደግ ወሳኝ የማስተባበር ሚና እንደሚጫወት ተናግረዋል። "የደቡብ ሀገራት ለዓለም አቀፍ የካርበን ልቀት ያለን አስተዋጾኦ ዝቅተኛ ቢሆንም በዋነኛነት የአየር ንብረት ለውጥ መዘዝን እንሸከማለን። በዚህም በአየር ንብረት ለውጥ ላይ ያለውን የዓለም የፋይናንስ አርክቴክቸር ለመለወጥ የድርጅቱ አባል ሀገራት በሰሜን ከሚገኙ አጋሮቻችን ጋር በጋራ መደራደር አለባቸው" ብለዋል። መንሱር ቢን ሙስሰላም ከሁለተኛው የአፍሪካ የአየር ንብረት ጉባኤ ጎን ለጎን ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቆይታ፤ አፍሪካ የአየር ንብረት ለውጥን ለመቋቋም በዓመት ምን ያህል ዶላር ያስፈልጋታል? የሚለውንም አንስተዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የላቲን አሜሪካ፣ አፍሪካ እና እስያ አገራት የአየር ንብረት ለውጥ ተጽዕኖን ለመቋቋም በጋራ መስራት አለባቸው - የደቡብ ትብብር ድርጅት
Sputnik አፍሪካ
የላቲን አሜሪካ፣ አፍሪካ እና እስያ አገራት የአየር ንብረት ለውጥ ተጽዕኖን ለመቋቋም በጋራ መስራት አለባቸው - የደቡብ ትብብር ድርጅት
2025-09-10T18:04+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/0a/1532073_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_fd3585884fb030e6066d0b83d930c71d.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የላቲን አሜሪካ፣ አፍሪካ እና እስያ አገራት የአየር ንብረት ለውጥ ተጽዕኖን ለመቋቋም በጋራ መስራት አለባቸው - የደቡብ ትብብር ድርጅት
18:04 10.09.2025 (የተሻሻለ: 18:34 10.09.2025) የላቲን አሜሪካ፣ አፍሪካ እና እስያ አገራት የአየር ንብረት ለውጥ ተጽዕኖን ለመቋቋም በጋራ መስራት አለባቸው - የደቡብ ትብብር ድርጅት
የድርጅቱ ዋና ጸሃፊ መንሱር ቢን ሙስሰላም፤ ጥምረቱ ለዓለም አቀፍ የካርበን ልቀት ዝቅተኛ አስተዋጾኦ ያላቸው የአባል ሀገራቱን የመደራደር አቅም ለማሳደግ ወሳኝ የማስተባበር ሚና እንደሚጫወት ተናግረዋል።
"የደቡብ ሀገራት ለዓለም አቀፍ የካርበን ልቀት ያለን አስተዋጾኦ ዝቅተኛ ቢሆንም በዋነኛነት የአየር ንብረት ለውጥ መዘዝን እንሸከማለን። በዚህም በአየር ንብረት ለውጥ ላይ ያለውን የዓለም የፋይናንስ አርክቴክቸር ለመለወጥ የድርጅቱ አባል ሀገራት በሰሜን ከሚገኙ አጋሮቻችን ጋር በጋራ መደራደር አለባቸው" ብለዋል።
መንሱር ቢን ሙስሰላም ከሁለተኛው የአፍሪካ የአየር ንብረት ጉባኤ ጎን ለጎን ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቆይታ፤ አፍሪካ የአየር ንብረት ለውጥን ለመቋቋም በዓመት ምን ያህል ዶላር ያስፈልጋታል? የሚለውንም አንስተዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X