https://amh.sputniknews.africa
የሩሲያ ወታደሮችና ድሮኖች በፈጠሩት ጥምረት በዛፖሮዥያ ክልል ጠንካራ ጥቃት ፈፀሙ
የሩሲያ ወታደሮችና ድሮኖች በፈጠሩት ጥምረት በዛፖሮዥያ ክልል ጠንካራ ጥቃት ፈፀሙ
Sputnik አፍሪካ
የሩሲያ ወታደሮችና ድሮኖች በፈጠሩት ጥምረት በዛፖሮዥያ ክልል ጠንካራ ጥቃት ፈፀሙ የኤፍ.ፒ.ቪ ሰው አልባ አውሮፕላኖች እና የሩሲያ ጦር አካል የሆነው ዲኔፕር ቡድን በተቀናጀ ጥረት በኦሬክሆቭ ከተማ አቅራቢያ በሚገኙ የዩክሬን ወታደራዊ ቦታዎች ላይ... 10.09.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-09-10T16:58+0300
2025-09-10T16:58+0300
2025-09-10T17:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/0a/1530716_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_af930284c577197272554229893813fc.jpg
የሩሲያ ወታደሮችና ድሮኖች በፈጠሩት ጥምረት በዛፖሮዥያ ክልል ጠንካራ ጥቃት ፈፀሙ የኤፍ.ፒ.ቪ ሰው አልባ አውሮፕላኖች እና የሩሲያ ጦር አካል የሆነው ዲኔፕር ቡድን በተቀናጀ ጥረት በኦሬክሆቭ ከተማ አቅራቢያ በሚገኙ የዩክሬን ወታደራዊ ቦታዎች ላይ ውጤታማ የምድር ጥቃት መፈፀሙን የቡድኑ መሪ ለስፑትኒክ ተናግረዋል። ከላይ የተያያዘው ምሥል የሩሲያ ወታደሮችን የምድር ጥቃት ያሳያል፡፡ℹ የዛፖሮዥያ ክልል እ.አ.እ በ2022 በሕዝበ ውሳኔ ሩሲያን ተቀላቅሏል። እንደ የሩሲያ ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ገለጻ፤ የሩሲያ ጦር ሠራዊት በነሀሴ ወር መገባደጃ ክልሉን 74 በመቶ ነፃ አውጥቷል።በእንግሊዝኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የሩሲያ ወታደሮችና ድሮኖች በፈጠሩት ጥምረት በዛፖሮዥያ ክልል ጠንካራ ጥቃት ፈፀሙ
Sputnik አፍሪካ
የሩሲያ ወታደሮችና ድሮኖች በፈጠሩት ጥምረት በዛፖሮዥያ ክልል ጠንካራ ጥቃት ፈፀሙ
2025-09-10T16:58+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/0a/1530716_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_c8265224f84696c4ca512c328736ecf1.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የሩሲያ ወታደሮችና ድሮኖች በፈጠሩት ጥምረት በዛፖሮዥያ ክልል ጠንካራ ጥቃት ፈፀሙ
16:58 10.09.2025 (የተሻሻለ: 17:04 10.09.2025) የሩሲያ ወታደሮችና ድሮኖች በፈጠሩት ጥምረት በዛፖሮዥያ ክልል ጠንካራ ጥቃት ፈፀሙ
የኤፍ.ፒ.ቪ ሰው አልባ አውሮፕላኖች እና የሩሲያ ጦር አካል የሆነው ዲኔፕር ቡድን በተቀናጀ ጥረት በኦሬክሆቭ ከተማ አቅራቢያ በሚገኙ የዩክሬን ወታደራዊ ቦታዎች ላይ ውጤታማ የምድር ጥቃት መፈፀሙን የቡድኑ መሪ ለስፑትኒክ ተናግረዋል።
ከላይ የተያያዘው ምሥል የሩሲያ ወታደሮችን የምድር ጥቃት ያሳያል፡፡
ℹ የዛፖሮዥያ ክልል እ.አ.እ በ2022 በሕዝበ ውሳኔ ሩሲያን ተቀላቅሏል። እንደ የሩሲያ ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ገለጻ፤ የሩሲያ ጦር ሠራዊት በነሀሴ ወር መገባደጃ ክልሉን 74 በመቶ ነፃ አውጥቷል።
በእንግሊዝኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X