የጠላትን ኢላማ ገና ከመነሻቸው ማውደም የሚችሉ ተዋጊ የጦር ጄቶችን ታጥቀናል - የኢትዮጵያ አየር ኃይል

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየጠላትን ኢላማ ገና ከመነሻቸው ማውደም የሚችሉ ተዋጊ የጦር ጄቶችን ታጥቀናል - የኢትዮጵያ አየር ኃይል
የጠላትን ኢላማ ገና ከመነሻቸው ማውደም የሚችሉ ተዋጊ የጦር ጄቶችን ታጥቀናል - የኢትዮጵያ አየር ኃይል - Sputnik አፍሪካ, 1920, 10.09.2025
ሰብስክራይብ

የጠላትን ኢላማ ገና ከመነሻቸው ማውደም የሚችሉ ተዋጊ የጦር ጄቶችን ታጥቀናል - የኢትዮጵያ አየር ኃይል

የታላቁ ሕዳሴ ግድብ የአየር ክልል በአስተማማኝ ሁኔታ እየተጠበቀ ነው ሲሉ የኢፌዴሪ አየር ኃይል ዋና አዛዥ ሌተናል ጄኔራል ይልማ መርዳሳ ተናግረዋል፡፡

አየር ኃይሉ የግድቡ መሠረተ ድንጋይ ከተቀመጠበት ጊዜ አንስቶ ለምርቃት እስከበቃበት ግዜ ድረስ የቀጣናውን የአየር ክልል መጠበቁን ጠቁመዋል፡፡

በምድር አየር መከላከል የሚያስችል አቅም መገንባቱን የጠቀሱት ዋና አዛዡ፤ ግድቡንና የኢትዮጵያን አየር ክልል የማያስደፍር የአየር ኃይል ተገንብቷል ብለዋል፡፡

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0