https://amh.sputniknews.africa
የዩክሬን ወታደራዊ ኃይል በሄርሶን ክልል የሚገኙ የንፁሀን ዜጎች ህንፃዎችን ልክ እንደናዚ በወጥመድነት እየተጠቀመ ነው - አስተዳዳሪው
የዩክሬን ወታደራዊ ኃይል በሄርሶን ክልል የሚገኙ የንፁሀን ዜጎች ህንፃዎችን ልክ እንደናዚ በወጥመድነት እየተጠቀመ ነው - አስተዳዳሪው
Sputnik አፍሪካ
የዩክሬን ወታደራዊ ኃይል በሄርሶን ክልል የሚገኙ የንፁሀን ዜጎች ህንፃዎችን ልክ እንደናዚ በወጥመድነት እየተጠቀመ ነው - አስተዳዳሪው"አሁን ላይ ባለብዙ ፎቅ ህንፃዎችን በፈንጅ እያጠመዱና የጦር መሳሪያዎችን እያከማቹ ነው፡፡ ይህን የሄርሶን ክፍል ነፃ... 10.09.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-09-10T10:33+0300
2025-09-10T10:33+0300
2025-09-10T10:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/0a/1524883_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_2da7e9f6fd8c3bb62e6bb5c2baee0c28.jpg
የዩክሬን ወታደራዊ ኃይል በሄርሶን ክልል የሚገኙ የንፁሀን ዜጎች ህንፃዎችን ልክ እንደናዚ በወጥመድነት እየተጠቀመ ነው - አስተዳዳሪው"አሁን ላይ ባለብዙ ፎቅ ህንፃዎችን በፈንጅ እያጠመዱና የጦር መሳሪያዎችን እያከማቹ ነው፡፡ ይህን የሄርሶን ክፍል ነፃ ስናወጣ ማውደም እንዲችሉ ለወታደራዊ ኃይላችን ወጥመድ እያዘጋጁ ነው” ሲሉ ቭላድሚር ሳልዶ ለስፑትኒክ ተናግረዋል፡፡ ሳልዶ የዩክሬን ሠራዊትን ድርጊት በሁለተኛው የዓለም ጦርነት በሶቪዬት ወታደሮች ነፃ በወጡ ከተሞች ናዚዎች በተመሳሳይ ይከተሉት ከነበረው ወጥመድ የማጥመድ ስልት ጋር አነፃፅረውታል፡፡በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የዩክሬን ወታደራዊ ኃይል በሄርሶን ክልል የሚገኙ የንፁሀን ዜጎች ህንፃዎችን ልክ እንደናዚ በወጥመድነት እየተጠቀመ ነው - አስተዳዳሪው
Sputnik አፍሪካ
የዩክሬን ወታደራዊ ኃይል በሄርሶን ክልል የሚገኙ የንፁሀን ዜጎች ህንፃዎችን ልክ እንደናዚ በወጥመድነት እየተጠቀመ ነው - አስተዳዳሪው
2025-09-10T10:33+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/0a/1524883_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_06b0d5143ad094ebc2c1147506162769.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የዩክሬን ወታደራዊ ኃይል በሄርሶን ክልል የሚገኙ የንፁሀን ዜጎች ህንፃዎችን ልክ እንደናዚ በወጥመድነት እየተጠቀመ ነው - አስተዳዳሪው
10:33 10.09.2025 (የተሻሻለ: 10:34 10.09.2025) የዩክሬን ወታደራዊ ኃይል በሄርሶን ክልል የሚገኙ የንፁሀን ዜጎች ህንፃዎችን ልክ እንደናዚ በወጥመድነት እየተጠቀመ ነው - አስተዳዳሪው
"አሁን ላይ ባለብዙ ፎቅ ህንፃዎችን በፈንጅ እያጠመዱና የጦር መሳሪያዎችን እያከማቹ ነው፡፡ ይህን የሄርሶን ክፍል ነፃ ስናወጣ ማውደም እንዲችሉ ለወታደራዊ ኃይላችን ወጥመድ እያዘጋጁ ነው” ሲሉ ቭላድሚር ሳልዶ ለስፑትኒክ ተናግረዋል፡፡
ሳልዶ የዩክሬን ሠራዊትን ድርጊት በሁለተኛው የዓለም ጦርነት በሶቪዬት ወታደሮች ነፃ በወጡ ከተሞች ናዚዎች በተመሳሳይ ይከተሉት ከነበረው ወጥመድ የማጥመድ ስልት ጋር አነፃፅረውታል፡፡
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X