https://amh.sputniknews.africa
የአፍሪካ ሀገር በቀል ምግቦች ለጤና ተስማሚ ከመሆናቸው ባሻገር ከአሕጉሪቱ ሕዝቦች ማንነት ጋር ጥብቅ ቁርኝት አላቸው - የአፍሪካ ምግብ ሉዓላዊነት ጥምረት
የአፍሪካ ሀገር በቀል ምግቦች ለጤና ተስማሚ ከመሆናቸው ባሻገር ከአሕጉሪቱ ሕዝቦች ማንነት ጋር ጥብቅ ቁርኝት አላቸው - የአፍሪካ ምግብ ሉዓላዊነት ጥምረት
Sputnik አፍሪካ
የአፍሪካ ሀገር በቀል ምግቦች ለጤና ተስማሚ ከመሆናቸው ባሻገር ከአሕጉሪቱ ሕዝቦች ማንነት ጋር ጥብቅ ቁርኝት አላቸው - የአፍሪካ ምግብ ሉዓላዊነት ጥምረት የጥምረቱ ኃላፊ ሚሊዮን በላይ (ዶ/ር) የአፍሪካን የምግብ ስርዓት ይበልጥ ማስተዋወቅ እንደሚገባ... 10.09.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-09-10T10:18+0300
2025-09-10T10:18+0300
2025-09-10T10:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/0a/1524656_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_2d3795a4a14d1c439e9a9af44d397117.jpg
የአፍሪካ ሀገር በቀል ምግቦች ለጤና ተስማሚ ከመሆናቸው ባሻገር ከአሕጉሪቱ ሕዝቦች ማንነት ጋር ጥብቅ ቁርኝት አላቸው - የአፍሪካ ምግብ ሉዓላዊነት ጥምረት የጥምረቱ ኃላፊ ሚሊዮን በላይ (ዶ/ር) የአፍሪካን የምግብ ስርዓት ይበልጥ ማስተዋወቅ እንደሚገባ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።"በአፍሪካ ውስጥ ያለው ሀገር በቀል ምግብ ጤናማ እና ከሕዝቦች ባሕል ጋር የሚስማማ ነው። አሁን ግን ልማታችንን እነሱን በሚጠቅም አቅጣጫ ለመምራት በሚፈልጉ አካላት የተቀናጀ ርብርብ የምግብ ስርዓታችንን እየተውን ነው። ስለዚህም ይህን ለማረም በቅንጅት መሥራት ይገባል" ብለዋል። “ምግቤ አፍሪካዊ ነው / ምግቤ ኢትዮጵያዊ ነው” በሚል መሪ ቃል የተዘጋጀ የግብርና ውድድር በአዲስ አበባ ተካሂዷል፡፡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የአፍሪካ ሀገር በቀል ምግቦች ለጤና ተስማሚ ከመሆናቸው ባሻገር ከአሕጉሪቱ ሕዝቦች ማንነት ጋር ጥብቅ ቁርኝት አላቸው - የአፍሪካ ምግብ ሉዓላዊነት ጥምረት
Sputnik አፍሪካ
የአፍሪካ ሀገር በቀል ምግቦች ለጤና ተስማሚ ከመሆናቸው ባሻገር ከአሕጉሪቱ ሕዝቦች ማንነት ጋር ጥብቅ ቁርኝት አላቸው - የአፍሪካ ምግብ ሉዓላዊነት ጥምረት
2025-09-10T10:18+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/0a/1524656_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_8ecd42cd51362e25a99d0ce36c13eaca.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የአፍሪካ ሀገር በቀል ምግቦች ለጤና ተስማሚ ከመሆናቸው ባሻገር ከአሕጉሪቱ ሕዝቦች ማንነት ጋር ጥብቅ ቁርኝት አላቸው - የአፍሪካ ምግብ ሉዓላዊነት ጥምረት
10:18 10.09.2025 (የተሻሻለ: 10:24 10.09.2025) የአፍሪካ ሀገር በቀል ምግቦች ለጤና ተስማሚ ከመሆናቸው ባሻገር ከአሕጉሪቱ ሕዝቦች ማንነት ጋር ጥብቅ ቁርኝት አላቸው - የአፍሪካ ምግብ ሉዓላዊነት ጥምረት
የጥምረቱ ኃላፊ ሚሊዮን በላይ (ዶ/ር) የአፍሪካን የምግብ ስርዓት ይበልጥ ማስተዋወቅ እንደሚገባ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
"በአፍሪካ ውስጥ ያለው ሀገር በቀል ምግብ ጤናማ እና ከሕዝቦች ባሕል ጋር የሚስማማ ነው። አሁን ግን ልማታችንን እነሱን በሚጠቅም አቅጣጫ ለመምራት በሚፈልጉ አካላት የተቀናጀ ርብርብ የምግብ ስርዓታችንን እየተውን ነው። ስለዚህም ይህን ለማረም በቅንጅት መሥራት ይገባል" ብለዋል።
“ምግቤ አፍሪካዊ ነው / ምግቤ ኢትዮጵያዊ ነው” በሚል መሪ ቃል የተዘጋጀ የግብርና ውድድር በአዲስ አበባ ተካሂዷል፡፡
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X