ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ከሕዳሴ ግድብ ምርቃት በኋላ የሚጀመሩ ፕሮጀክቶችን ይፋ አድረገዋል

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ከሕዳሴ ግድብ ምርቃት በኋላ የሚጀመሩ ፕሮጀክቶችን ይፋ አድረገዋል
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ከሕዳሴ ግድብ ምርቃት በኋላ የሚጀመሩ ፕሮጀክቶችን ይፋ አድረገዋል - Sputnik አፍሪካ, 1920, 09.09.2025
ሰብስክራይብ

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ከሕዳሴ ግድብ ምርቃት በኋላ የሚጀመሩ ፕሮጀክቶችን ይፋ አድረገዋል

ኢትዮጵያ የሕዳሴን ግድብ የሚተካከል ለሰላማዊ አላማ ብቻ የሚውል የኒውክሌር ማበልፀጊያ፣

ግዙፉ የኢትዮጵያ አየር መንገድ አውሮፕላን ማረፊያ፣

የመጀመሪያው የጋዝ ፋብሪካ ምርቃት እና ከመጀመሪያው የጋዝ ፋብሪካ በግዝፈቱ ከአስር ጊዜ በላይ የሚተልቀዉ ሁለተኛው ጋዝ ፈብሪካ፣

ከአንድ ወር በአነሰ ጊዜ ውስጥ ሥራ የሚጀምረው የነዳጅ ማጣሪያ እና

በሚቀጥሉት ስድስት ዓመታት በትንሹ አንድ ነጥብ አምስት ሚሊዮን ቤቶች መገንባታቸው ነው።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0