https://amh.sputniknews.africa
"ማንም አገር እንደተገለለ አይሰማውም፤ ጫናውን ብቻውን የሚሸከም አገርም የለም" የሶማሊያ ፕሬዝዳንት
"ማንም አገር እንደተገለለ አይሰማውም፤ ጫናውን ብቻውን የሚሸከም አገርም የለም" የሶማሊያ ፕሬዝዳንት
Sputnik አፍሪካ
"ማንም አገር እንደተገለለ አይሰማውም፤ ጫናውን ብቻውን የሚሸከም አገርም የለም" የሶማሊያ ፕሬዝዳንት በሕዳሴ ግድብ የምረቃ ሥነ-ሥርዓት ላይ ንግግር ያደረጉት ሀሰን ሼክ መሃመድ ሕዳሴ ግድብ የጋራ ሀብት፣ የጋራ ወንድማማችነት መገለጫ መሆኑን... 09.09.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-09-09T20:35+0300
2025-09-09T20:35+0300
2025-09-09T20:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/09/1523623_0:66:1280:786_1920x0_80_0_0_08c7c6f4717b02c835b5fe7cdd12decc.jpg
"ማንም አገር እንደተገለለ አይሰማውም፤ ጫናውን ብቻውን የሚሸከም አገርም የለም" የሶማሊያ ፕሬዝዳንት በሕዳሴ ግድብ የምረቃ ሥነ-ሥርዓት ላይ ንግግር ያደረጉት ሀሰን ሼክ መሃመድ ሕዳሴ ግድብ የጋራ ሀብት፣ የጋራ ወንድማማችነት መገለጫ መሆኑን ተናግረዋል፡፡ "በዚህ ቀጣና ውስጥ ስለ ልማት ስንናገር፣ ስለፉክክር ሳይሆን ስለትብብር መነጋገር አለብን። ዛሬ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በመክፈቻ ንግግራቸው እንዳመለከቱት እና ቃል በገቡት መሠረት፤ ሁላችንም በሰላም አብሮ መኖር እና ብልጽግናን የማየት እጣ ፈንታ አለን" ሲሉ ግድቡ የሚያመጣውን ትብብር ጠቁመዋል።ፕሬዝዳንቱ የአካባቢው ሀገራት ያለፈውን አስተሳሰብ በመተው ወደፊት የሚያራምዱ ትብብሮች ላይ ትኩረት እንዲያደርጉ አሳስበዋል። "የታችኛው እና የላይኛው ተፋሰስ አገሮች እንደ ማኅበረሰብ ስንሠራ ብቻ ነው መበልጸግ የምንችለው። " ብለዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/09/1523623_73:0:1208:851_1920x0_80_0_0_1fe8c37e9f9afa439756eb5fa36dce14.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
"ማንም አገር እንደተገለለ አይሰማውም፤ ጫናውን ብቻውን የሚሸከም አገርም የለም" የሶማሊያ ፕሬዝዳንት
20:35 09.09.2025 (የተሻሻለ: 20:44 09.09.2025) "ማንም አገር እንደተገለለ አይሰማውም፤ ጫናውን ብቻውን የሚሸከም አገርም የለም" የሶማሊያ ፕሬዝዳንት
በሕዳሴ ግድብ የምረቃ ሥነ-ሥርዓት ላይ ንግግር ያደረጉት ሀሰን ሼክ መሃመድ ሕዳሴ ግድብ የጋራ ሀብት፣ የጋራ ወንድማማችነት መገለጫ መሆኑን ተናግረዋል፡፡
"በዚህ ቀጣና ውስጥ ስለ ልማት ስንናገር፣ ስለፉክክር ሳይሆን ስለትብብር መነጋገር አለብን። ዛሬ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በመክፈቻ ንግግራቸው እንዳመለከቱት እና ቃል በገቡት መሠረት፤ ሁላችንም በሰላም አብሮ መኖር እና ብልጽግናን የማየት እጣ ፈንታ አለን" ሲሉ ግድቡ የሚያመጣውን ትብብር ጠቁመዋል።
ፕሬዝዳንቱ የአካባቢው ሀገራት ያለፈውን አስተሳሰብ በመተው ወደፊት የሚያራምዱ ትብብሮች ላይ ትኩረት እንዲያደርጉ አሳስበዋል።
"የታችኛው እና የላይኛው ተፋሰስ አገሮች እንደ ማኅበረሰብ ስንሠራ ብቻ ነው መበልጸግ የምንችለው። " ብለዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X