የኢትዮጵያ ታላቁ ሕዳሴ ግድብ ፕሮጀክት ዓለምን በሙሉ ያስደነቀ ፕሮጀክት ነው ሲሉ የጅቡቲው ፕሬዝደንት አወደሱ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየኢትዮጵያ ታላቁ ሕዳሴ ግድብ ፕሮጀክት ዓለምን በሙሉ ያስደነቀ ፕሮጀክት ነው ሲሉ የጅቡቲው ፕሬዝደንት አወደሱ
የኢትዮጵያ ታላቁ ሕዳሴ ግድብ ፕሮጀክት ዓለምን በሙሉ ያስደነቀ ፕሮጀክት ነው ሲሉ የጅቡቲው ፕሬዝደንት አወደሱ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 09.09.2025
ሰብስክራይብ

የኢትዮጵያ ታላቁ ሕዳሴ ግድብ ፕሮጀክት ዓለምን በሙሉ ያስደነቀ ፕሮጀክት ነው ሲሉ የጅቡቲው ፕሬዝደንት አወደሱ

በግድቡ ምርቃት ላይ ንግግር ያደረጉት ፕሬዝደንት እስማኤል ኦማር ጌሌ:

"ዛሬ ታሪካዊ ቀን ነው፡፡ ዓለምን በሙሉ ያስደነቀ ፕሮጀክት ነው፡፡ የኢትዮጵያ ወዳጆችን በሙሉ ያስደሰተና ሀገር በድል ማጠናቀቋን ያበሰረ ነው" ብለዋል፡፡

ኢትዮጵያ ታላቁ ግድቡን በመገንባት ሂደት ውስጥ ኢትዮጵያዊያን ባለሙያዎች መሳተፋቸው አስገራሚ ያሉት ፕሬዝደንቱ፣ ለምርቃት በመብቃቱም ደስ ብሎናል ሲሉ ተናግረዋል፡፡

ሁላችንም ደስ ብሎናል፡፡ ኢንጂነሩ ኢትዮጵያዊ፣ ቴክኒሺያኑ ኢትዮጵያዊ መሆኑ የሚያስገረምና (ከዚህ ቀደም) ያልታየ ነው፡፡

ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ግንባታ በ2003 ዓ.ም ተጀምሮ በኢትዮጵያ እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን የፋይናንስ ምንጭነት ከ14 ዓመት በኋላ የተጠናቀቀ ፕሮጀክት ነው።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0