https://amh.sputniknews.africa/20250909/1523564.html
የኢትዮጵያ ታላቁ ሕዳሴ ግድብ ፕሮጀክት ዓለምን በሙሉ ያስደነቀ ፕሮጀክት ነው ሲሉ የጅቡቲው ፕሬዝደንት አወደሱ
የኢትዮጵያ ታላቁ ሕዳሴ ግድብ ፕሮጀክት ዓለምን በሙሉ ያስደነቀ ፕሮጀክት ነው ሲሉ የጅቡቲው ፕሬዝደንት አወደሱ
Sputnik አፍሪካ
የኢትዮጵያ ታላቁ ሕዳሴ ግድብ ፕሮጀክት ዓለምን በሙሉ ያስደነቀ ፕሮጀክት ነው ሲሉ የጅቡቲው ፕሬዝደንት አወደሱበግድቡ ምርቃት ላይ ንግግር ያደረጉት ፕሬዝደንት እስማኤል ኦማር ጌሌ:"ዛሬ ታሪካዊ ቀን ነው፡፡ ዓለምን በሙሉ ያስደነቀ ፕሮጀክት ነው፡፡... 09.09.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-09-09T20:38+0300
2025-09-09T20:38+0300
2025-09-09T21:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/09/1524064_0:0:720:405_1920x0_80_0_0_91cb008b6387339b5ed8f6624afd9661.jpg
የኢትዮጵያ ታላቁ ሕዳሴ ግድብ ፕሮጀክት ዓለምን በሙሉ ያስደነቀ ፕሮጀክት ነው ሲሉ የጅቡቲው ፕሬዝደንት አወደሱበግድቡ ምርቃት ላይ ንግግር ያደረጉት ፕሬዝደንት እስማኤል ኦማር ጌሌ:"ዛሬ ታሪካዊ ቀን ነው፡፡ ዓለምን በሙሉ ያስደነቀ ፕሮጀክት ነው፡፡ የኢትዮጵያ ወዳጆችን በሙሉ ያስደሰተና ሀገር በድል ማጠናቀቋን ያበሰረ ነው" ብለዋል፡፡ ኢትዮጵያ ታላቁ ግድቡን በመገንባት ሂደት ውስጥ ኢትዮጵያዊያን ባለሙያዎች መሳተፋቸው አስገራሚ ያሉት ፕሬዝደንቱ፣ ለምርቃት በመብቃቱም ደስ ብሎናል ሲሉ ተናግረዋል፡፡ሁላችንም ደስ ብሎናል፡፡ ኢንጂነሩ ኢትዮጵያዊ፣ ቴክኒሺያኑ ኢትዮጵያዊ መሆኑ የሚያስገረምና (ከዚህ ቀደም) ያልታየ ነው፡፡ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ግንባታ በ2003 ዓ.ም ተጀምሮ በኢትዮጵያ እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን የፋይናንስ ምንጭነት ከ14 ዓመት በኋላ የተጠናቀቀ ፕሮጀክት ነው። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/09/1524064_90:0:630:405_1920x0_80_0_0_97d9453af5a8267227209c2345d33b51.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የኢትዮጵያ ታላቁ ሕዳሴ ግድብ ፕሮጀክት ዓለምን በሙሉ ያስደነቀ ፕሮጀክት ነው ሲሉ የጅቡቲው ፕሬዝደንት አወደሱ
20:38 09.09.2025 (የተሻሻለ: 21:04 09.09.2025) የኢትዮጵያ ታላቁ ሕዳሴ ግድብ ፕሮጀክት ዓለምን በሙሉ ያስደነቀ ፕሮጀክት ነው ሲሉ የጅቡቲው ፕሬዝደንት አወደሱ
በግድቡ ምርቃት ላይ ንግግር ያደረጉት ፕሬዝደንት እስማኤል ኦማር ጌሌ:
"ዛሬ ታሪካዊ ቀን ነው፡፡ ዓለምን በሙሉ ያስደነቀ ፕሮጀክት ነው፡፡ የኢትዮጵያ ወዳጆችን በሙሉ ያስደሰተና ሀገር በድል ማጠናቀቋን ያበሰረ ነው" ብለዋል፡፡
ኢትዮጵያ ታላቁ ግድቡን በመገንባት ሂደት ውስጥ ኢትዮጵያዊያን ባለሙያዎች መሳተፋቸው አስገራሚ ያሉት ፕሬዝደንቱ፣ ለምርቃት በመብቃቱም ደስ ብሎናል ሲሉ ተናግረዋል፡፡
ሁላችንም ደስ ብሎናል፡፡ ኢንጂነሩ ኢትዮጵያዊ፣ ቴክኒሺያኑ ኢትዮጵያዊ መሆኑ የሚያስገረምና (ከዚህ ቀደም) ያልታየ ነው፡፡
ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ግንባታ በ2003 ዓ.ም ተጀምሮ በኢትዮጵያ እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን የፋይናንስ ምንጭነት ከ14 ዓመት በኋላ የተጠናቀቀ ፕሮጀክት ነው።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X