https://amh.sputniknews.africa
ሕዳሴ ግድብ በራስ አቅም ከኢኮኖሚ ባርነት ነፃ መውጣት የመቻል ትዕምርት ነው ሲሉ የኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ ተናገሩ
ሕዳሴ ግድብ በራስ አቅም ከኢኮኖሚ ባርነት ነፃ መውጣት የመቻል ትዕምርት ነው ሲሉ የኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
ሕዳሴ ግድብ በራስ አቅም ከኢኮኖሚ ባርነት ነፃ መውጣት የመቻል ትዕምርት ነው ሲሉ የኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ ተናገሩ የሕዳሴ ግድብ የውስጥ አቅምን በማስተባበር ግዙፍ የልማት ሥራዎችን እውን ማድረግ እንደሚቻል ለአፍሪካ አብነት መሆኑን መላኩ አለበል... 09.09.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-09-09T19:47+0300
2025-09-09T19:47+0300
2025-09-09T19:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/09/1522747_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_4f5b9c14f5e6eb42da8a9d2bc9a45c3b.jpg
ሕዳሴ ግድብ በራስ አቅም ከኢኮኖሚ ባርነት ነፃ መውጣት የመቻል ትዕምርት ነው ሲሉ የኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ ተናገሩ የሕዳሴ ግድብ የውስጥ አቅምን በማስተባበር ግዙፍ የልማት ሥራዎችን እውን ማድረግ እንደሚቻል ለአፍሪካ አብነት መሆኑን መላኩ አለበል ገልፀዋል። "ግድቡ እንደ ኬንያ፣ ጅቡቲ እና ሱዳን ላሉ ጎረቤት አገራት የኤሌክትሪክ ኃይል እያካፈለ በመሆኑ የእኛ ብቻ ሳይሆን የቀጣናውም ጭምር ማለት እንችላለን። ይህም ኢትዮጵያን በቀጣናው ያላትን የኢኮኖሚ አስተዋጽኦ በማሳደግ ረገድ ጉልህ ሚና ይጫወታል" ሲሉም ለስፑትኒክ አፍሪካ ገልጸዋል።ግድቡ አፍሪካን በኃይል እያስተሳሰረ መሆኑን ያነሱት ሚኒስትሩ በአሕጉሪቱ የኢኮኖሚ እና የፖሊሲ ነፃነትን ለማረጋገጥ የሚያግዙ ፕሮጀክቶች በስፋት ሊተገበሩ እንደሚገባም አስታውቀዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ሕዳሴ ግድብ በራስ አቅም ከኢኮኖሚ ባርነት ነፃ መውጣት የመቻል ትዕምርት ነው ሲሉ የኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
ሕዳሴ ግድብ በራስ አቅም ከኢኮኖሚ ባርነት ነፃ መውጣት የመቻል ትዕምርት ነው ሲሉ የኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ ተናገሩ
2025-09-09T19:47+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/09/1522747_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_488f8fa8cd2a967c93accc43961e3efc.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ሕዳሴ ግድብ በራስ አቅም ከኢኮኖሚ ባርነት ነፃ መውጣት የመቻል ትዕምርት ነው ሲሉ የኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ ተናገሩ
19:47 09.09.2025 (የተሻሻለ: 19:54 09.09.2025) ሕዳሴ ግድብ በራስ አቅም ከኢኮኖሚ ባርነት ነፃ መውጣት የመቻል ትዕምርት ነው ሲሉ የኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ ተናገሩ
የሕዳሴ ግድብ የውስጥ አቅምን በማስተባበር ግዙፍ የልማት ሥራዎችን እውን ማድረግ እንደሚቻል ለአፍሪካ አብነት መሆኑን መላኩ አለበል ገልፀዋል።
"ግድቡ እንደ ኬንያ፣ ጅቡቲ እና ሱዳን ላሉ ጎረቤት አገራት የኤሌክትሪክ ኃይል እያካፈለ በመሆኑ የእኛ ብቻ ሳይሆን የቀጣናውም ጭምር ማለት እንችላለን። ይህም ኢትዮጵያን በቀጣናው ያላትን የኢኮኖሚ አስተዋጽኦ በማሳደግ ረገድ ጉልህ ሚና ይጫወታል" ሲሉም ለስፑትኒክ አፍሪካ ገልጸዋል።
ግድቡ አፍሪካን በኃይል እያስተሳሰረ መሆኑን ያነሱት ሚኒስትሩ በአሕጉሪቱ የኢኮኖሚ እና የፖሊሲ ነፃነትን ለማረጋገጥ የሚያግዙ ፕሮጀክቶች በስፋት ሊተገበሩ እንደሚገባም አስታውቀዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X