ኢትዮጵያውያን የሕዳሴ ግድብ በመመረቁ ደስታቸውን ሲገልፁ ውለዋል

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱኢትዮጵያውያን የሕዳሴ ግድብ በመመረቁ ደስታቸውን ሲገልፁ ውለዋል
ኢትዮጵያውያን የሕዳሴ ግድብ በመመረቁ ደስታቸውን ሲገልፁ ውለዋል - Sputnik አፍሪካ, 1920, 09.09.2025
ሰብስክራይብ

ኢትዮጵያውያን የሕዳሴ ግድብ በመመረቁ ደስታቸውን ሲገልፁ ውለዋል

ግድቡ ቀደምት አባቶች በቁጭት ያዜሙለት፣ ሕጻናት ልጅ ሆነው ያለሙት፣ አዛዉንቶች ለልጆቻቸው ሊያወርሱት የጓጉለት እና በትብብር ሕያው የሆነ ብሔራዊ አርማ ተደርጎ ይታሰባል፡፡

በጉባ በነበረው የምረቃ ሥነ ስርዓት ላይ ንግግር ያደረጉት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ “በጥቁር ሕዝብ ታሪክ ታላቅ ሥራ ነው” ያሉትን ግድብ “ባለቤቶች የሆኑት ኢትዮጵያዊያን እና አፍሪካውያን” እንዲጎበኙት ጥሪ አቀርበዋል።

ለግድቡ ግንባታ ከወጣው 233 ቢልዮን ብር አጠቃላይ ወጪ ኢትዮጵያዊያን፣ በቦንድ ግዢ 18.9 ቢልዮን ብር፣ በውጭ ከሚኖሩ ኢትዮጵያዊያንና ትውልደ ኢትዮጵያዊያን 1.6 ቢልዮን ብር፣ በስጦታ 3.2 ቢልዮን ብር አበርክተዋል፡፡

ከማኅበራዊ ሚዲያ የተገኙ ምስሎች

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
ኢትዮጵያውያን የሕዳሴ ግድብ በመመረቁ ደስታቸውን ሲገልፁ ውለዋል - Sputnik አፍሪካ
1/6
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
ኢትዮጵያውያን የሕዳሴ ግድብ በመመረቁ ደስታቸውን ሲገልፁ ውለዋል - Sputnik አፍሪካ
2/6
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
ኢትዮጵያውያን የሕዳሴ ግድብ በመመረቁ ደስታቸውን ሲገልፁ ውለዋል - Sputnik አፍሪካ
3/6
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
ኢትዮጵያውያን የሕዳሴ ግድብ በመመረቁ ደስታቸውን ሲገልፁ ውለዋል - Sputnik አፍሪካ
4/6
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
ኢትዮጵያውያን የሕዳሴ ግድብ በመመረቁ ደስታቸውን ሲገልፁ ውለዋል - Sputnik አፍሪካ
5/6
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
ኢትዮጵያውያን የሕዳሴ ግድብ በመመረቁ ደስታቸውን ሲገልፁ ውለዋል - Sputnik አፍሪካ
6/6
1/6
2/6
3/6
4/6
5/6
6/6
አዳዲስ ዜናዎች
0