https://amh.sputniknews.africa
'የአፍሪካ አገራት ከኢትዮጵያ ንጹህ ኢነርጂ ተቋዳሽ መሆናቸው ይቀጥላል' - የሕዳሴ ግድብ ተደራዳሪ
'የአፍሪካ አገራት ከኢትዮጵያ ንጹህ ኢነርጂ ተቋዳሽ መሆናቸው ይቀጥላል' - የሕዳሴ ግድብ ተደራዳሪ
Sputnik አፍሪካ
'የአፍሪካ አገራት ከኢትዮጵያ ንጹህ ኢነርጂ ተቋዳሽ መሆናቸው ይቀጥላል' - የሕዳሴ ግድብ ተደራዳሪ ፕሮፊሰር ያዕቆብ አርሳኖ፣ በርካታ ፈተናዎችን አልፎ በዛሬው ዕለት ለምረቃ የበቀው ግድቡ ከአትዮጵያ አልፎ ጎረቤት አገራትን በኃይል አቅርቦት እየደረሰ... 09.09.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-09-09T17:51+0300
2025-09-09T17:51+0300
2025-09-09T17:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/09/1520119_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_e6257e350e815fa0fbef40835d11340d.jpg
'የአፍሪካ አገራት ከኢትዮጵያ ንጹህ ኢነርጂ ተቋዳሽ መሆናቸው ይቀጥላል' - የሕዳሴ ግድብ ተደራዳሪ ፕሮፊሰር ያዕቆብ አርሳኖ፣ በርካታ ፈተናዎችን አልፎ በዛሬው ዕለት ለምረቃ የበቀው ግድቡ ከአትዮጵያ አልፎ ጎረቤት አገራትን በኃይል አቅርቦት እየደረሰ መሆኑን ገልጸዋል። "አሁን ኃይል በድርድር ታሪፍ ወደ ጅቡቲ፣ ሱዳን፣ ኬንያ እና ታንዛኒያ እየተሰራጨ ሲሆን በዚህ አግባብም ሌሎች አገራትም ከኢትዮጵያ ከሚገኘው ንጹህ ኢነርጂ ተቋዳሽ ይሆናሉ" ብለዋል። ፕሮፌሰር ያዕቆብ ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቆይታ ኢትዮጵያውያን ባለፉት 14 ዓመታት ፈተናዎችን በጽናት ማለፋቸው ግድቡን ዕውን እንዳደረገውም አመላክተዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
'የአፍሪካ አገራት ከኢትዮጵያ ንጹህ ኢነርጂ ተቋዳሽ መሆናቸው ይቀጥላል' - የሕዳሴ ግድብ ተደራዳሪ
Sputnik አፍሪካ
'የአፍሪካ አገራት ከኢትዮጵያ ንጹህ ኢነርጂ ተቋዳሽ መሆናቸው ይቀጥላል' - የሕዳሴ ግድብ ተደራዳሪ
2025-09-09T17:51+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/09/1520119_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_54153624e909ef355fbe169bd095b5a9.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
'የአፍሪካ አገራት ከኢትዮጵያ ንጹህ ኢነርጂ ተቋዳሽ መሆናቸው ይቀጥላል' - የሕዳሴ ግድብ ተደራዳሪ
17:51 09.09.2025 (የተሻሻለ: 17:54 09.09.2025) 'የአፍሪካ አገራት ከኢትዮጵያ ንጹህ ኢነርጂ ተቋዳሽ መሆናቸው ይቀጥላል' - የሕዳሴ ግድብ ተደራዳሪ
ፕሮፊሰር ያዕቆብ አርሳኖ፣ በርካታ ፈተናዎችን አልፎ በዛሬው ዕለት ለምረቃ የበቀው ግድቡ ከአትዮጵያ አልፎ ጎረቤት አገራትን በኃይል አቅርቦት እየደረሰ መሆኑን ገልጸዋል።
"አሁን ኃይል በድርድር ታሪፍ ወደ ጅቡቲ፣ ሱዳን፣ ኬንያ እና ታንዛኒያ እየተሰራጨ ሲሆን በዚህ አግባብም ሌሎች አገራትም ከኢትዮጵያ ከሚገኘው ንጹህ ኢነርጂ ተቋዳሽ ይሆናሉ" ብለዋል።
ፕሮፌሰር ያዕቆብ ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቆይታ ኢትዮጵያውያን ባለፉት 14 ዓመታት ፈተናዎችን በጽናት ማለፋቸው ግድቡን ዕውን እንዳደረገውም አመላክተዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X