https://amh.sputniknews.africa
ሕዳሴ ግድብ አፍሪካ የራሷን ዕድል የመወሰን፣ ሀብቷን የማስተዳደር እና ብልጽግናን ማምጣት እንደምትችል ማረጋገጫ ነው - የኬንያ ፕሬዝዳንት
ሕዳሴ ግድብ አፍሪካ የራሷን ዕድል የመወሰን፣ ሀብቷን የማስተዳደር እና ብልጽግናን ማምጣት እንደምትችል ማረጋገጫ ነው - የኬንያ ፕሬዝዳንት
Sputnik አፍሪካ
ሕዳሴ ግድብ አፍሪካ የራሷን ዕድል የመወሰን፣ ሀብቷን የማስተዳደር እና ብልጽግናን ማምጣት እንደምትችል ማረጋገጫ ነው - የኬንያ ፕሬዝዳንት በአፍሪካ የሚመራ የኃይል መሠረተ ልማት ከአኅጉሪቱ የኃይል ትስስር ራዕይ ጋር የተጣጣመ መሆኑን በሕዳሴ ግድብ... 09.09.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-09-09T16:55+0300
2025-09-09T16:55+0300
2025-09-09T17:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/09/1518278_198:0:1083:498_1920x0_80_0_0_4d17eaaede67a9973e336944203808e4.jpg
ሕዳሴ ግድብ አፍሪካ የራሷን ዕድል የመወሰን፣ ሀብቷን የማስተዳደር እና ብልጽግናን ማምጣት እንደምትችል ማረጋገጫ ነው - የኬንያ ፕሬዝዳንት በአፍሪካ የሚመራ የኃይል መሠረተ ልማት ከአኅጉሪቱ የኃይል ትስስር ራዕይ ጋር የተጣጣመ መሆኑን በሕዳሴ ግድብ ምርቃት ላይ የክብር እንግዳ የነበሩት ዊሊያም ሩቶ ተናግረዋል።"በብዙ ሀገራት ትብብር እና ቀጣናዊ አብሮነት የሚደገፈው ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ በመላው አፍሪካ መሰል ፕሮጀክቶችን ለማስፋፋት እና የአኅጉሪቱን የኃይል ክፍተት ለማጥበብ የሚያስችል ምሳሌ ነው" ሲሉ ገልፀውታል። ሩቶ አክለውም፣ ኬንያ ከኢትዮጵያ ጋር በንጹህ የኃይል ዘርፍ ያላት አጋርነት ለቀጣናዊ ትስስር ሕያው አብነት መሆኑን አስረድተዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/09/1518278_308:0:972:498_1920x0_80_0_0_8d0bb3ed1575996a914bb26a526d5993.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ሕዳሴ ግድብ አፍሪካ የራሷን ዕድል የመወሰን፣ ሀብቷን የማስተዳደር እና ብልጽግናን ማምጣት እንደምትችል ማረጋገጫ ነው - የኬንያ ፕሬዝዳንት
16:55 09.09.2025 (የተሻሻለ: 17:04 09.09.2025) ሕዳሴ ግድብ አፍሪካ የራሷን ዕድል የመወሰን፣ ሀብቷን የማስተዳደር እና ብልጽግናን ማምጣት እንደምትችል ማረጋገጫ ነው - የኬንያ ፕሬዝዳንት
በአፍሪካ የሚመራ የኃይል መሠረተ ልማት ከአኅጉሪቱ የኃይል ትስስር ራዕይ ጋር የተጣጣመ መሆኑን በሕዳሴ ግድብ ምርቃት ላይ የክብር እንግዳ የነበሩት ዊሊያም ሩቶ ተናግረዋል።
"በብዙ ሀገራት ትብብር እና ቀጣናዊ አብሮነት የሚደገፈው ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ በመላው አፍሪካ መሰል ፕሮጀክቶችን ለማስፋፋት እና የአኅጉሪቱን የኃይል ክፍተት ለማጥበብ የሚያስችል ምሳሌ ነው" ሲሉ ገልፀውታል።
ሩቶ አክለውም፣ ኬንያ ከኢትዮጵያ ጋር በንጹህ የኃይል ዘርፍ ያላት አጋርነት ለቀጣናዊ ትስስር ሕያው አብነት መሆኑን አስረድተዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X