https://amh.sputniknews.africa
የኔፓል ጠቅላይ ሚኒስትር ሻርማ ኦሊ በሕዝባዊ ተቃውሞ ምክንያት ሥልጣናቸውን መልቀቃቸው ተዘገበ
የኔፓል ጠቅላይ ሚኒስትር ሻርማ ኦሊ በሕዝባዊ ተቃውሞ ምክንያት ሥልጣናቸውን መልቀቃቸው ተዘገበ
Sputnik አፍሪካ
የኔፓል ጠቅላይ ሚኒስትር ሻርማ ኦሊ በሕዝባዊ ተቃውሞ ምክንያት ሥልጣናቸውን መልቀቃቸው ተዘገበ በርካታ የማህበራዊ ትስስር ገጾችን በሀገሪቱ መታገዳቸውን ተከትሎ በተቀሰቀሰው ህዝባዊ ተቃውሞ፤ የኔፓል ተቃዋሚ ፓርቲዎች ጠቅላይ ሚኒስትር ሻርማ ኦሊ ወዲያውኑ... 09.09.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-09-09T16:22+0300
2025-09-09T16:22+0300
2025-09-09T16:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/09/1517824_0:1:850:479_1920x0_80_0_0_542161cee70d367bc40459b02525963a.jpg
የኔፓል ጠቅላይ ሚኒስትር ሻርማ ኦሊ በሕዝባዊ ተቃውሞ ምክንያት ሥልጣናቸውን መልቀቃቸው ተዘገበ በርካታ የማህበራዊ ትስስር ገጾችን በሀገሪቱ መታገዳቸውን ተከትሎ በተቀሰቀሰው ህዝባዊ ተቃውሞ፤ የኔፓል ተቃዋሚ ፓርቲዎች ጠቅላይ ሚኒስትር ሻርማ ኦሊ ወዲያውኑ ሥልጣናቸውን እንዲለቁ በዛሬው ዕለት መጠየቃቸውን የአገር ውስጥ መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል።የካቲሙንዱ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ተዘግቶ ሁሉም በረራዎች መሰረዛቸውን እና ሠራዊቱም ሚኒስትሮችን ከመኖሪያ ቤታቸው ማውጣቱን ዘገባዎች አመልክተዋል። የኔፓል ጦር በስፋት በተቀሰቀሰው ተቃውሞ ምክንያት ሚኒስትሮችን ከመኖሪያ ቤታቸው በሄሊኮፕተር ሲያስወጣ የሚያሳዩ ምስሎች ተሰራጭተዋል።በእንግሊዘኛ ለማንበብ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የኔፓል ጠቅላይ ሚኒስትር ሻርማ ኦሊ በሕዝባዊ ተቃውሞ ምክንያት ሥልጣናቸውን መልቀቃቸው ተዘገበ
Sputnik አፍሪካ
የኔፓል ጠቅላይ ሚኒስትር ሻርማ ኦሊ በሕዝባዊ ተቃውሞ ምክንያት ሥልጣናቸውን መልቀቃቸው ተዘገበ
2025-09-09T16:22+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/09/1517824_105:0:745:480_1920x0_80_0_0_442cab47d9a525020745d7d231ab7b2f.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የኔፓል ጠቅላይ ሚኒስትር ሻርማ ኦሊ በሕዝባዊ ተቃውሞ ምክንያት ሥልጣናቸውን መልቀቃቸው ተዘገበ
16:22 09.09.2025 (የተሻሻለ: 16:24 09.09.2025) የኔፓል ጠቅላይ ሚኒስትር ሻርማ ኦሊ በሕዝባዊ ተቃውሞ ምክንያት ሥልጣናቸውን መልቀቃቸው ተዘገበ
በርካታ የማህበራዊ ትስስር ገጾችን በሀገሪቱ መታገዳቸውን ተከትሎ በተቀሰቀሰው ህዝባዊ ተቃውሞ፤ የኔፓል ተቃዋሚ ፓርቲዎች ጠቅላይ ሚኒስትር ሻርማ ኦሊ ወዲያውኑ ሥልጣናቸውን እንዲለቁ በዛሬው ዕለት መጠየቃቸውን የአገር ውስጥ መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል።
የካቲሙንዱ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ተዘግቶ ሁሉም በረራዎች መሰረዛቸውን እና ሠራዊቱም ሚኒስትሮችን ከመኖሪያ ቤታቸው ማውጣቱን ዘገባዎች አመልክተዋል።
የኔፓል ጦር በስፋት በተቀሰቀሰው ተቃውሞ ምክንያት ሚኒስትሮችን ከመኖሪያ ቤታቸው በሄሊኮፕተር ሲያስወጣ የሚያሳዩ ምስሎች ተሰራጭተዋል።
በእንግሊዘኛ ለማንበብ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X