- Sputnik አፍሪካ, 1920
Sovereignty Sources
ዓለም በሉላዊነት ምክንያት ስትተሳሰር ፤ ፕሮግራሙም አፍሪካ ባላት እምቅ የተፈጥሮ ኃብት፣ በማደግ ላይ ባለው የሕዝብ ቁጥሯ ፣ በወጣት ኃይሏ እና በአህጉሪቱ ባሉ አዳዲስ ግኝቶችና የመፍትሄ ሃሳቦች ያላትን የመወዳደር አቅምና ጥቅም በሰፊው ይዳስሳል፡፡ እንኳን ወደ 'ሶቨርኒቲ ሶርስ' ፕሮግራም በደህና መጡ፣

አረንጓዴ አሻራ፡ አካባቢን ከጥፋት ለመታደግ የሚደረግ ችግኝ የመትከል ዘመቻ

አረንጓዴ አሻራ፡ አካባቢን ከጥፋት ለመታደግ የሚደረግ ችግኝ የመትከል ዘመቻ
ሰብስክራይብ
“በአረንጓዴ አሻራው ደስተኛ ነኝ፣ እናም የኢትዮጵያን አርአያነት በመከተል ተግባራዊ ልናደርገው ይገባል። በዓመት አንድ ጊዜ ብቻ ሳይሆን በሁሉም የአፍሪካ ሀገራት ቢያንስ በወር አንዴ ተግባራዊ ልናደርገው የተገባ ነው'' ሲሉ ሚስ ጆይስ ሜንዴዝ ኮል ተናግረዋል።
በዚህ የሶቨርኒቲ ሶርስስ ፕሮግራም አቅራቢው በኢትዮጵያ ለተከታታይ ዓመታት እየተተገበረ ያለውን የአረንጓዴ አሻራን፣ የአፍሪካ የሴቶች ቀን እና ስለ ቅርስ ጥበቃ ጉዳዮች በሶስት ክፍሎች ለመወያየት የአፍሪካ የሴቶች አመራር ኔትወርክ ዋና ዳይሬክተር ሚስ ጆይስ ሜንዴስ ኮልን ጨምሮ በርካታ እንግዶችን ጋብዟቸዋል።
አዳዲስ ዜናዎች
0