https://amh.sputniknews.africa
ኢትዮጵያ በቱሪዝም ላይ ከካሪቢያን አገራት ጋር በቅርበት ትሠራለች - የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ
ኢትዮጵያ በቱሪዝም ላይ ከካሪቢያን አገራት ጋር በቅርበት ትሠራለች - የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያ በቱሪዝም ላይ ከካሪቢያን አገራት ጋር በቅርበት ትሠራለች - የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ነብያት ጌታቸው፣ የሰለጠነ የሰው ኃይል አቅርቦትም ሌላኛው የአገራቱ ሰፊ የትብብር መስክ መሆኑንም ከስፑትነኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው... 08.09.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-09-08T19:07+0300
2025-09-08T19:07+0300
2025-09-08T19:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/08/1507011_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_618c97035e2cede9a1b30c2586c2a3d2.jpg
ኢትዮጵያ በቱሪዝም ላይ ከካሪቢያን አገራት ጋር በቅርበት ትሠራለች - የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ነብያት ጌታቸው፣ የሰለጠነ የሰው ኃይል አቅርቦትም ሌላኛው የአገራቱ ሰፊ የትብብር መስክ መሆኑንም ከስፑትነኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቆይታ ገልጸዋል።"ቱሪዝም የኢትዮጵያ የኢኮኖሚ ማሻሻያ አንዱ ምሰሶ ነው። በዚህም የካሪቢያን አገራት ያላቸውን የደረጀ ልምድ ወደ ኢትዮጵያ ለማምጣት በትብብር እንሰራለን። በተጨማሪም እንደ ባርባዶስ ባሉ የካሪቢያን አገራት ያለውን የሰለጠነ የሰው ኃይል እጥረት ለመቅረፍ ኢትዮጵያ ጉልህ እገዛ ማድረግ ትችላለች" ብለዋል። ሁለተኛው የአፍሪካ እና የካሪቢያን አገራት ጉባኤ በዛሬው ዕለት ቀጥሎ ውሏል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ኢትዮጵያ በቱሪዝም ላይ ከካሪቢያን አገራት ጋር በቅርበት ትሠራለች - የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያ በቱሪዝም ላይ ከካሪቢያን አገራት ጋር በቅርበት ትሠራለች - የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ
2025-09-08T19:07+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/08/1507011_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_ed8ec7da690090c5e9d7dbde6118842f.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ኢትዮጵያ በቱሪዝም ላይ ከካሪቢያን አገራት ጋር በቅርበት ትሠራለች - የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ
19:07 08.09.2025 (የተሻሻለ: 19:14 08.09.2025) ኢትዮጵያ በቱሪዝም ላይ ከካሪቢያን አገራት ጋር በቅርበት ትሠራለች - የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ
አምባሳደር ነብያት ጌታቸው፣ የሰለጠነ የሰው ኃይል አቅርቦትም ሌላኛው የአገራቱ ሰፊ የትብብር መስክ መሆኑንም ከስፑትነኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቆይታ ገልጸዋል።
"ቱሪዝም የኢትዮጵያ የኢኮኖሚ ማሻሻያ አንዱ ምሰሶ ነው። በዚህም የካሪቢያን አገራት ያላቸውን የደረጀ ልምድ ወደ ኢትዮጵያ ለማምጣት በትብብር እንሰራለን። በተጨማሪም እንደ ባርባዶስ ባሉ የካሪቢያን አገራት ያለውን የሰለጠነ የሰው ኃይል እጥረት ለመቅረፍ ኢትዮጵያ ጉልህ እገዛ ማድረግ ትችላለች" ብለዋል።
ሁለተኛው የአፍሪካ እና የካሪቢያን አገራት ጉባኤ በዛሬው ዕለት ቀጥሎ ውሏል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X