ዓለም ከነጠላ ወደ ብዝኃ ዋልታነት ሥርዓት እየተሸጋገረች ነው ሲሉ ራማፎሳ ተናገሩ
17:41 08.09.2025 (የተሻሻለ: 17:44 08.09.2025)

© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
ዓለም ከነጠላ ወደ ብዝኃ ዋልታነት ሥርዓት እየተሸጋገረች ነው ሲሉ ራማፎሳ ተናገሩ
የደቡብ አፍሪካው ፕሬዝዳንት በዓለም አቀፍ ንግድ ላይ እየታዩ ያሉ ትልልቅ ለውጦች የዓለምን ኢኮኖሚ እንደገና ለመቅረፅ የሚያስችሉ ተግዳሮቶችን እና እድሎችን እየፈጠሩ መሆናቸውን አብራርተዋል።
የራማፎሳ ዋና ዋና ግግሮች ፦
🟠 ደቡብ አፍሪካ የዓለም ንግድ ድርጅትን ለማሻሻል የሚደረገውን ጥረት ትደግፋለች፤ የብሪክስ አገሮችም በድርጅት ደረጃ ለሚደረገው ለውጥ ድጋፍ ማድረግ አለባቸው ብለዋል።
🟠 የብሪክስ አገሮች ባለብዙ ወገን ተቋማትን ለማሻሻል በሚደረገው ጥረት "ግንባር ቀደም" ናቸው።
🟠 ብሪክስ ዓለም አቀፍ የኢኮኖሚ እድገትን በመቅረፅ፣ ድህነትን በመዋጋት እና ብዝኃ ወገንነተን በማስጠበቅ ረገድ ያለውን ሚና ማሰብ አለበት።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X