https://amh.sputniknews.africa
አፍሪካ አየር ንብረት ለውጥ ማላመጃ የ160 ቢሊዮን ዶላር የገንዘብ ክፍተት ብቻዋን መሸከም አትችልም - የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን
አፍሪካ አየር ንብረት ለውጥ ማላመጃ የ160 ቢሊዮን ዶላር የገንዘብ ክፍተት ብቻዋን መሸከም አትችልም - የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን
Sputnik አፍሪካ
አፍሪካ አየር ንብረት ለውጥ ማላመጃ የ160 ቢሊዮን ዶላር የገንዘብ ክፍተት ብቻዋን መሸከም አትችልም - የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽንበ13ኛው የአየር ንብረት ለውጥ እና ልማት ኮንፈረንስ ላይ ንግግር ያደረጉት የኮሚስኑ ዋና ፀሐፊ ክላቨር ጋቴቴ አስቸኳይ፣... 08.09.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-09-08T17:28+0300
2025-09-08T17:28+0300
2025-09-08T17:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/08/1506315_0:56:1080:664_1920x0_80_0_0_16857ec5f07afba37b5bb34c7a8afb14.jpg
አፍሪካ አየር ንብረት ለውጥ ማላመጃ የ160 ቢሊዮን ዶላር የገንዘብ ክፍተት ብቻዋን መሸከም አትችልም - የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽንበ13ኛው የአየር ንብረት ለውጥ እና ልማት ኮንፈረንስ ላይ ንግግር ያደረጉት የኮሚስኑ ዋና ፀሐፊ ክላቨር ጋቴቴ አስቸኳይ፣ ሊተነበይ የሚችል እና መጠነ ሰፊ ዓለም አቀፍ ድጋፍ እንዲደረግም ጥሪ አቅርበዋል።"እኛ የተሰባሰብነው ለሁለተኛው የአፍሪካ የአየር ንብረት ጉባኤ (ACS2) እና ለመንግስታቱ ድርጅት የአየር ለውጥ ጉባኤ (COP30) የአፍሪካ የጋራ ድምፅ መሠረት ለመጣል ነው። እና ዛሬ የምንዘጋው ወጥ የሆነና ለኢንቨስትመንት ዝግጁ የሆነ የአፍሪካ የአየር ንብረት አጀንዳ ይዘን ነው" ሲሉ አክለዋል።የአፍሪካን አግባብ ያልሆነ የብድር ወጪን ለመቀነስ፣ ዕዳን ለመሰረዝ ወይም የክፍያ ጊዜውን ለማስተካከል እና ለሌሎች ዓለም አቀፍ የአኅጉሪቱ የፋይናንስ እንቅስቃሴዎች የመዋቅር ለውጥ እንዲፈጠር በጉባኤው ጥሪ ቀርቧል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/08/1506315_60:0:1020:720_1920x0_80_0_0_0f32bbb35d9a5d9ff64f6c76f247acbc.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
አፍሪካ አየር ንብረት ለውጥ ማላመጃ የ160 ቢሊዮን ዶላር የገንዘብ ክፍተት ብቻዋን መሸከም አትችልም - የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን
17:28 08.09.2025 (የተሻሻለ: 17:34 08.09.2025) አፍሪካ አየር ንብረት ለውጥ ማላመጃ የ160 ቢሊዮን ዶላር የገንዘብ ክፍተት ብቻዋን መሸከም አትችልም - የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን
በ13ኛው የአየር ንብረት ለውጥ እና ልማት ኮንፈረንስ ላይ ንግግር ያደረጉት የኮሚስኑ ዋና ፀሐፊ ክላቨር ጋቴቴ አስቸኳይ፣ ሊተነበይ የሚችል እና መጠነ ሰፊ ዓለም አቀፍ ድጋፍ እንዲደረግም ጥሪ አቅርበዋል።
"እኛ የተሰባሰብነው ለሁለተኛው የአፍሪካ የአየር ንብረት ጉባኤ (ACS2) እና ለመንግስታቱ ድርጅት የአየር ለውጥ ጉባኤ (COP30) የአፍሪካ የጋራ ድምፅ መሠረት ለመጣል ነው። እና ዛሬ የምንዘጋው ወጥ የሆነና ለኢንቨስትመንት ዝግጁ የሆነ የአፍሪካ የአየር ንብረት አጀንዳ ይዘን ነው" ሲሉ አክለዋል።
የአፍሪካን አግባብ ያልሆነ የብድር ወጪን ለመቀነስ፣ ዕዳን ለመሰረዝ ወይም የክፍያ ጊዜውን ለማስተካከል እና ለሌሎች ዓለም አቀፍ የአኅጉሪቱ የፋይናንስ እንቅስቃሴዎች የመዋቅር ለውጥ እንዲፈጠር በጉባኤው ጥሪ ቀርቧል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X