ኢትዮጵያ እና ባሃማስ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ለመመሥረት ተስማሙ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱኢትዮጵያ እና ባሃማስ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ለመመሥረት ተስማሙ
ኢትዮጵያ እና ባሃማስ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ለመመሥረት ተስማሙ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 08.09.2025
ሰብስክራይብ

ኢትዮጵያ እና ባሃማስ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ለመመሥረት ተስማሙ

እየተካሄደ ካለው ሁለተኛው የአፍሪካ እና ካሪቢያን ማኀበረሰብ አገራት የመሪዎች ጉባዔ ጎን ለጎን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዎን ጢሞቲዎስ እና የባሃማስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ፍሬድሪክ ኦድሊ ሚቼል ጋር በሁለትዮሽ እና በባለብዙ ወገን የጋራ ፍላጎቶች ዙሪያ ተወያይተዋል።

ከውይይቱ በኋላ ሚኒስትሮቹ ኢትዮጵያ እና ባሃማስ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት መመሥረት የሚያስችላቸውን ሥምምነት መፈራረማቸው ተገልጿል።

በተመሳሳይ ኢትዮጵያ እና ባርባዶስ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት መመሥረት የሚያስችላቸውን ስምምነት መፈራረማቸውን የኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0