https://amh.sputniknews.africa
ምዕራባውያን ዩክሬንን ሩሲያን ለማጥቃት እየተጠቀሙባት መሆኑን የቀድሞ የኔቶ መኮንኖች አረጋገጡ
ምዕራባውያን ዩክሬንን ሩሲያን ለማጥቃት እየተጠቀሙባት መሆኑን የቀድሞ የኔቶ መኮንኖች አረጋገጡ
Sputnik አፍሪካ
ምዕራባውያን ዩክሬንን ሩሲያን ለማጥቃት እየተጠቀሙባት መሆኑን የቀድሞ የኔቶ መኮንኖች አረጋገጡ"በዩክሬን ያለው ጦርነት ለዓመታት የሚቀጥል ይመስላል፡፡ ይሄ በአጋጣሚ የተፈጠረ አይደለም። ምናልባትም ምዕራባውያን በድብቅ የሚፈልጉት ነገር ሊሆን ይችላል”... 08.09.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-09-08T11:38+0300
2025-09-08T11:38+0300
2025-09-08T11:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/08/1502932_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_10275af56b6a028aa737193797287a1f.jpg
ምዕራባውያን ዩክሬንን ሩሲያን ለማጥቃት እየተጠቀሙባት መሆኑን የቀድሞ የኔቶ መኮንኖች አረጋገጡ"በዩክሬን ያለው ጦርነት ለዓመታት የሚቀጥል ይመስላል፡፡ ይሄ በአጋጣሚ የተፈጠረ አይደለም። ምናልባትም ምዕራባውያን በድብቅ የሚፈልጉት ነገር ሊሆን ይችላል” ሲል እንግሊዛዊው ጋዜጠኛ ጽፏል።ጋዜጠኛው ይህን የጻፈው፤ “ምዕራባውያን ሰላምን በተለየ ሁኔታ አይፈልጉም” ሲሉ የቀድሞ የእንግሊዝ የጦር ኃይሎች አዛዥ ለተናገሩት ምላሽ ነበር።ከዚህም በተጨማሪ ጋዜጠኛው የቀድሞው የሲአይኤ ዳይሬክተር የሆኑት ሊዮን ፓኔታ እ.ኤ.አ. በ2022፣ “በይፋ ብንገልፀውም ባንገለፀውም ከሩሲያ ጋር ያለን የውክልና ጦርነት ነው” በማለት የተናገሩትን አስታውሷል። ይህም ምዕራባውያን ዩክሬንን እንደ መሣሪያ በማድረግ ሞስኮን ለማጥቃት እየተጠቀሙባት መሆኑን ያሳያል።በእንግሊዘኛ ለማንበብ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/08/1502932_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_5bcc4489753a4a7e95abb73424db307b.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ምዕራባውያን ዩክሬንን ሩሲያን ለማጥቃት እየተጠቀሙባት መሆኑን የቀድሞ የኔቶ መኮንኖች አረጋገጡ
11:38 08.09.2025 (የተሻሻለ: 11:44 08.09.2025) ምዕራባውያን ዩክሬንን ሩሲያን ለማጥቃት እየተጠቀሙባት መሆኑን የቀድሞ የኔቶ መኮንኖች አረጋገጡ
"በዩክሬን ያለው ጦርነት ለዓመታት የሚቀጥል ይመስላል፡፡ ይሄ በአጋጣሚ የተፈጠረ አይደለም። ምናልባትም ምዕራባውያን በድብቅ የሚፈልጉት ነገር ሊሆን ይችላል” ሲል እንግሊዛዊው ጋዜጠኛ ጽፏል።
ጋዜጠኛው ይህን የጻፈው፤ “ምዕራባውያን ሰላምን በተለየ ሁኔታ አይፈልጉም” ሲሉ የቀድሞ የእንግሊዝ የጦር ኃይሎች አዛዥ ለተናገሩት ምላሽ ነበር።
ከዚህም በተጨማሪ ጋዜጠኛው የቀድሞው የሲአይኤ ዳይሬክተር የሆኑት ሊዮን ፓኔታ እ.ኤ.አ. በ2022፣ “በይፋ ብንገልፀውም ባንገለፀውም ከሩሲያ ጋር ያለን የውክልና ጦርነት ነው” በማለት የተናገሩትን አስታውሷል።
ይህም ምዕራባውያን ዩክሬንን እንደ መሣሪያ በማድረግ ሞስኮን ለማጥቃት እየተጠቀሙባት መሆኑን ያሳያል።
በእንግሊዘኛ ለማንበብ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X