በዩክሬን ጦር ላይ ከባድ ኪሳራ መድረሱን የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱበዩክሬን ጦር ላይ ከባድ ኪሳራ መድረሱን የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ
በዩክሬን ጦር ላይ ከባድ ኪሳራ መድረሱን የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 07.09.2025
ሰብስክራይብ

በዩክሬን ጦር ላይ ከባድ ኪሳራ መድረሱን የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ

በዴኔፕሮፔትሮቭስክ ክልል የሚገኘው የኮሮሾዬ መንገደር ነጻ ወጥቷል።

የሩሲያ ጦር ኃይሎች የዩክሬን የጦር መሳሪያዎች ማምረቻ እና የትራንስፖርት መሠረተ ልማቶችን አውድመዋል።

የአየር መቃወሚያ የበላይነት፡ ሦስት የአየር ላይ ቦምቦች፣ ሦስት የሚመሩ ባለ ብዙ ማስወንጨፊያ(HIMARS) ሮኬቶች እና 210 የአውሮፕላን-መሰል ድሮኖች ተመተው ወድቀዋል።

በዩክሬናውያን ወገን ያጋጣመ ኪሳራ: 1 ሺህ 390 ወታደሮች ተገድለዋል።

በእንግሊዘኛ ለማንበብ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0