https://amh.sputniknews.africa/20250907/1499777.html
ለኢትዮጵያ ፋሽን ዓለም አቀፍ ዕድል የከፈተው የሞስኮ ብሪክስ ፕላስ የፋሽን ጉባኤ
ለኢትዮጵያ ፋሽን ዓለም አቀፍ ዕድል የከፈተው የሞስኮ ብሪክስ ፕላስ የፋሽን ጉባኤ
Sputnik አፍሪካ
ለኢትዮጵያ ፋሽን ዓለም አቀፍ ዕድል የከፈተው የሞስኮ ብሪክስ ፕላስ የፋሽን ጉባኤ የፋሽን ጉባኤው ለአፍሪካን የፋሽን ዕድገት፣ ዓለም አቀፍ ተሳትፎ ምን ያህል ወሳኝ እንደሆነ አጉልቶ ያሳየ መሆኑን የኢትዮጵያ ልዑካን ለሀገር ውስጥ ሚዲያ ተናግረዋል፡፡... 07.09.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-09-07T16:16+0300
2025-09-07T16:16+0300
2025-09-07T16:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/07/1499623_0:94:1280:814_1920x0_80_0_0_397deb649ac52e75f28e78d7023bc189.jpg
ለኢትዮጵያ ፋሽን ዓለም አቀፍ ዕድል የከፈተው የሞስኮ ብሪክስ ፕላስ የፋሽን ጉባኤ የፋሽን ጉባኤው ለአፍሪካን የፋሽን ዕድገት፣ ዓለም አቀፍ ተሳትፎ ምን ያህል ወሳኝ እንደሆነ አጉልቶ ያሳየ መሆኑን የኢትዮጵያ ልዑካን ለሀገር ውስጥ ሚዲያ ተናግረዋል፡፡ በጉባኤው ኢትዮጵያን ወክላ የተሳተፈችው የ“ሀብ ኦፍ አፍሪካ ፋሽን ሳምንት” መሥራች ማሕሌት ተክለማርያም “በብሪክስ ፕላስ ፋሽን ጉባኤ ላይ የተፈጠሩት ግንኙነቶች ትብብርን ለማሳደግ እና የኢንዱስትሪዎቻችንን ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪነት ለማሳደግ ወሳኝ ናቸው” ብላለች፡፡ ማሕሌት፣ ጉባኤው ለእውቀት ሽግግር፣ ቁልፍ ጥምረቶችን ለመፍጠር እንዲሁም የአፍሪካን ፋሽን ዓለም አቀፍ ቁመናን ለማሳደግ ትብብሮችን ለመለየት እንደ ስትራቴጂያዊ መድረክ ማገልገሉንም ገልጻለች፡፡ የፋሽን ጉባኤው በነሐሴ ወር መጨረሻ በሞስኮ ሲካሄድ ከ60 በላይ ሀገራት የተወጣጡ ከ100 በላይ ተሳታፊዎች ተሳትፍውበታል፡፡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/07/1499623_35:0:1246:908_1920x0_80_0_0_14a52aa553734d9f4bd95b59b51c0735.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ለኢትዮጵያ ፋሽን ዓለም አቀፍ ዕድል የከፈተው የሞስኮ ብሪክስ ፕላስ የፋሽን ጉባኤ
16:16 07.09.2025 (የተሻሻለ: 16:24 07.09.2025) ለኢትዮጵያ ፋሽን ዓለም አቀፍ ዕድል የከፈተው የሞስኮ ብሪክስ ፕላስ የፋሽን ጉባኤ
የፋሽን ጉባኤው ለአፍሪካን የፋሽን ዕድገት፣ ዓለም አቀፍ ተሳትፎ ምን ያህል ወሳኝ እንደሆነ አጉልቶ ያሳየ መሆኑን የኢትዮጵያ ልዑካን ለሀገር ውስጥ ሚዲያ ተናግረዋል፡፡
በጉባኤው ኢትዮጵያን ወክላ የተሳተፈችው የ“ሀብ ኦፍ አፍሪካ ፋሽን ሳምንት” መሥራች ማሕሌት ተክለማርያም “በብሪክስ ፕላስ ፋሽን ጉባኤ ላይ የተፈጠሩት ግንኙነቶች ትብብርን ለማሳደግ እና የኢንዱስትሪዎቻችንን ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪነት ለማሳደግ ወሳኝ ናቸው” ብላለች፡፡
ማሕሌት፣ ጉባኤው ለእውቀት ሽግግር፣ ቁልፍ ጥምረቶችን ለመፍጠር እንዲሁም የአፍሪካን ፋሽን ዓለም አቀፍ ቁመናን ለማሳደግ ትብብሮችን ለመለየት እንደ ስትራቴጂያዊ መድረክ ማገልገሉንም ገልጻለች፡፡
የፋሽን ጉባኤው በነሐሴ ወር መጨረሻ በሞስኮ ሲካሄድ ከ60 በላይ ሀገራት የተወጣጡ ከ100 በላይ ተሳታፊዎች ተሳትፍውበታል፡፡
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X