https://amh.sputniknews.africa
የሩሲያ ስነ-ጽሑፍ፡ ፍልስፍናዊ፣ ባህላዊ እና ሃይማኖታዊ መሰረት
የሩሲያ ስነ-ጽሑፍ፡ ፍልስፍናዊ፣ ባህላዊ እና ሃይማኖታዊ መሰረት
Sputnik አፍሪካ
በዚህ የራይዚንግ ሳውዝ ዝግጅት ከጸሐፊ አለማየሁ አሊና ደራሲና ተርጓሚ ታደለ ገድሌ (ዶ/ር) ጋር በሩሲያ ሥነ ጽሑፍ እና በኢትዮጵያዊ አስተሳሰብ መካከል ያለውን አስገራሚ የአስተሳሰብ ዝምድና እንመረምራለን። 07.09.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-09-07T15:48+0300
2025-09-07T15:48+0300
2025-09-07T15:48+0300
the rising south
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/07/1499278_0:0:1340:754_1920x0_80_0_0_dcd47f5a70190fbe403d5381822ba47a.png
የሩሲያ ስነ-ጽሑፍ፡ ፍልስፍናዊ፣ ባህላዊ እና ሃይማኖታዊ መሰረት
Sputnik አፍሪካ
“በምንም አይነት ቋንቋ ቢጻፍ፣ በሩሲያንኛ የተጻፉ መጻህፍትና ደራሲያን ብዛት የአለም ሁሉ ደራሲያን ቢደመሩ ሩሲያ ውስጥ ያሉትን ደራሲያኖች የሚበልጡአቸው አይመስለኝም፤ ይሄ ትልቅ ሀብት ነው፡፡” አለማየሁ አሊ
በዚህ የራይዚንግ ሳውዝ ዝግጅት ከጸሐፊ አለማየሁ አሊና ደራሲና ተርጓሚ ታደለ ገድሌ (ዶ/ር) ጋር በሩሲያ ሥነ ጽሑፍ እና በኢትዮጵያዊ አስተሳሰብ መካከል ያለውን አስገራሚ የአስተሳሰብ ዝምድና እንመረምራለን።
"የሩሲያ ደራሲያን ሥራዎች ፣ ለራሳቸዉ ለግላቸው ክብርና ዝና የቆሙ ሳይሆኑ ለደሃው ህዝብ ማህበራዊ ህይወት ለውጥ የቆሙ በመሆናቸው በዚህ ረገድ በጣም ተወዳጅ ናቸው፡፡ ለስነ-ጽሑፍም ፣ ለኢኮኖሚም፣ ለፖለቲካውም፣ ለሳይንሱም ለማንኛውም ነገር ጠቃሚ ይሆናል በሚል ነው [የሩሲያን የስነጽሁፍ ስራዎች] ትርጉም ሥራዎች የተረጎምኩት፡፡" ደራሲና ተርጓሚ ታደለ ገድሌ (ዶ/ር)
የዶስቶየቭስኪ፣ ቼሄቭ፣ ቶልስቶይ እና የሌሎች የሩሲያ ደራሲያን ሥራዎች መነሻ፣ ፍልስፍናዊ፣ ታሪካዊ እና ባህላዊ ይዘት በሰፊው ተቃኝተዋል፡፡
በዚህ የራይዚንግ ሳውዝ ዝግጅት ከጸሐፊ አለማየሁ አሊና ደራሲና ተርጓሚ ታደለ ገድሌ (ዶ/ር) ጋር በሩሲያ ሥነ ጽሑፍ እና በኢትዮጵያዊ አስተሳሰብ መካከል ያለውን አስገራሚ የአስተሳሰብ ዝምድና እንመረምራለን።የዶስቶየቭስኪ፣ ቼሄቭ፣ ቶልስቶይ እና የሌሎች የሩሲያ ደራሲያን ሥራዎች መነሻ፣ ፍልስፍናዊ፣ ታሪካዊ እና ባህላዊ ይዘት በሰፊው ተቃኝተዋል፡፡ፖድካስታችንን በሌሎች አማራጮች ያድምጡ Afripods – Deezer – Pocket Casts – Podcast Addict – Spotify
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
ወሰንሰገድ አሰፋ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/1a/500300_0:0:548:549_100x100_80_0_0_43c2ba1ea7985adc1de44e2958b2ab61.jpg
ወሰንሰገድ አሰፋ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/1a/500300_0:0:548:549_100x100_80_0_0_43c2ba1ea7985adc1de44e2958b2ab61.jpg
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/07/1499278_168:0:1173:754_1920x0_80_0_0_9d0fea9c132f08611de166f7f3290428.pngSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ወሰንሰገድ አሰፋ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/1a/500300_0:0:548:549_100x100_80_0_0_43c2ba1ea7985adc1de44e2958b2ab61.jpg
аудио
የሩሲያ ስነ-ጽሑፍ፡ ፍልስፍናዊ፣ ባህላዊ እና ሃይማኖታዊ መሰረት
“በምንም አይነት ቋንቋ ቢጻፍ፣ በሩሲያንኛ የተጻፉ መጻህፍትና ደራሲያን ብዛት የአለም ሁሉ ደራሲያን ቢደመሩ ሩሲያ ውስጥ ያሉትን ደራሲያኖች የሚበልጡአቸው አይመስለኝም፤ ይሄ ትልቅ ሀብት ነው፡፡” አለማየሁ አሊ
በዚህ የራይዚንግ ሳውዝ ዝግጅት ከጸሐፊ አለማየሁ አሊና ደራሲና ተርጓሚ ታደለ ገድሌ (ዶ/ር) ጋር በሩሲያ ሥነ ጽሑፍ እና በኢትዮጵያዊ አስተሳሰብ መካከል ያለውን አስገራሚ የአስተሳሰብ ዝምድና እንመረምራለን።
"የሩሲያ ደራሲያን ሥራዎች ፣ ለራሳቸዉ ለግላቸው ክብርና ዝና የቆሙ ሳይሆኑ ለደሃው ህዝብ ማህበራዊ ህይወት ለውጥ የቆሙ በመሆናቸው በዚህ ረገድ በጣም ተወዳጅ ናቸው፡፡ ለስነ-ጽሑፍም ፣ ለኢኮኖሚም፣ ለፖለቲካውም፣ ለሳይንሱም ለማንኛውም ነገር ጠቃሚ ይሆናል በሚል ነው [የሩሲያን የስነጽሁፍ ስራዎች] ትርጉም ሥራዎች የተረጎምኩት፡፡" ደራሲና ተርጓሚ ታደለ ገድሌ (ዶ/ር)
የዶስቶየቭስኪ፣ ቼሄቭ፣ ቶልስቶይ እና የሌሎች የሩሲያ ደራሲያን ሥራዎች መነሻ፣ ፍልስፍናዊ፣ ታሪካዊ እና ባህላዊ ይዘት በሰፊው ተቃኝተዋል፡፡