https://amh.sputniknews.africa
የደቡብ አፍሪካ ፖሊስ በፆታዊ ጥቃት የጠረጠራቸውን 2 ሺህ 284 ሰዎችን በቁጥጥር ስር አዋለ
የደቡብ አፍሪካ ፖሊስ በፆታዊ ጥቃት የጠረጠራቸውን 2 ሺህ 284 ሰዎችን በቁጥጥር ስር አዋለ
Sputnik አፍሪካ
የደቡብ አፍሪካ ፖሊስ በፆታዊ ጥቃት የጠረጠራቸውን 2 ሺህ 284 ሰዎችን በቁጥጥር ስር አዋለየቤተሰብ ጥቃት፣ የሕጻናት ጥበቃ እና ወሲባዊ ወንጀሎች ክፍል፣ በሀገሪቱ የሴቶች ወር ተብሎ በሚታሰበው የነሐሴ ወር በአስገድዶ መድፈር፣ በወሲባዊ ጥቃት እና... 07.09.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-09-07T14:59+0300
2025-09-07T14:59+0300
2025-09-07T15:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/07/1498818_0:32:599:369_1920x0_80_0_0_c46a7631a9613631e7e147493a7dae4c.jpg
የደቡብ አፍሪካ ፖሊስ በፆታዊ ጥቃት የጠረጠራቸውን 2 ሺህ 284 ሰዎችን በቁጥጥር ስር አዋለየቤተሰብ ጥቃት፣ የሕጻናት ጥበቃ እና ወሲባዊ ወንጀሎች ክፍል፣ በሀገሪቱ የሴቶች ወር ተብሎ በሚታሰበው የነሐሴ ወር በአስገድዶ መድፈር፣ በወሲባዊ ጥቃት እና በሰዎች አፈና ወንጀሎች በርካታ ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ማዋሉን አስታውቋል፡፡ በተለይም የክዋዙሉ-ናታል፣ ጋውቴንግ እና ኢስተርን ኬፕ ግዛቶች በቅደም ተከተል 427፣ 380 እና 317 ተጠርጣሪዎችን በቁጥጥር ስር በማዋል ከፍተኛውን ቁጥር አስመዝግበዋል።በእንግሊዘኛ ለማንበብ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/07/1498818_33:0:566:400_1920x0_80_0_0_928748c99f5bd8acb23739f24e4ed431.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የደቡብ አፍሪካ ፖሊስ በፆታዊ ጥቃት የጠረጠራቸውን 2 ሺህ 284 ሰዎችን በቁጥጥር ስር አዋለ
14:59 07.09.2025 (የተሻሻለ: 15:04 07.09.2025) የደቡብ አፍሪካ ፖሊስ በፆታዊ ጥቃት የጠረጠራቸውን 2 ሺህ 284 ሰዎችን በቁጥጥር ስር አዋለ
የቤተሰብ ጥቃት፣ የሕጻናት ጥበቃ እና ወሲባዊ ወንጀሎች ክፍል፣ በሀገሪቱ የሴቶች ወር ተብሎ በሚታሰበው የነሐሴ ወር በአስገድዶ መድፈር፣ በወሲባዊ ጥቃት እና በሰዎች አፈና ወንጀሎች በርካታ ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ማዋሉን አስታውቋል፡፡
በተለይም የክዋዙሉ-ናታል፣ ጋውቴንግ እና ኢስተርን ኬፕ ግዛቶች በቅደም ተከተል 427፣ 380 እና 317 ተጠርጣሪዎችን በቁጥጥር ስር በማዋል ከፍተኛውን ቁጥር አስመዝግበዋል።
በእንግሊዘኛ ለማንበብ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X