https://amh.sputniknews.africa
የሞሮኮ ብሔራዊ ቡድን ለ2026 የዓለም ዋንጫ ያለፈ የመጀመሪያው የአፍሪካ ቡድን ሆነ
የሞሮኮ ብሔራዊ ቡድን ለ2026 የዓለም ዋንጫ ያለፈ የመጀመሪያው የአፍሪካ ቡድን ሆነ
Sputnik አፍሪካ
የሞሮኮ ብሔራዊ ቡድን ለ2026 የዓለም ዋንጫ ያለፈ የመጀመሪያው የአፍሪካ ቡድን ሆነ ሞሮኮ በምድብ ኢ(E) የነበሩትን ሁሉንም ስድስት ጨዋታዎች በማሸነፍ ምድቡን በአንደኝነት አጠናቃለች። የእግር ኳስ ቡድኑ አስተናጋጆቹን አሜሪካ፣ ሜክሲኮ፣ ካናዳ እና... 06.09.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-09-06T16:50+0300
2025-09-06T16:50+0300
2025-09-06T16:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/06/1492032_0:67:1280:787_1920x0_80_0_0_54e72c9db3a6c237506e8283ce8e9fa3.jpg
የሞሮኮ ብሔራዊ ቡድን ለ2026 የዓለም ዋንጫ ያለፈ የመጀመሪያው የአፍሪካ ቡድን ሆነ ሞሮኮ በምድብ ኢ(E) የነበሩትን ሁሉንም ስድስት ጨዋታዎች በማሸነፍ ምድቡን በአንደኝነት አጠናቃለች። የእግር ኳስ ቡድኑ አስተናጋጆቹን አሜሪካ፣ ሜክሲኮ፣ ካናዳ እና ሌሎች 13 ቡድኖችን በመቀላቀል ለዓለም ዋንጫ ያለፈ 17ኛው ቡድን ሆኗል። የ2026 የዓለም ዋንጫ ከሰኔ 4 እስከ ሐምሌ 12 ቀን 2018 ዓ.ም ይካሄዳል።በሰው ሰራሽ አስተውሎት የበለፀገ ምስልበእንግሊዘኛ ለማንበብ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/06/1492032_72:0:1209:853_1920x0_80_0_0_f7825a7f48e1eab44b28a31fa27577df.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የሞሮኮ ብሔራዊ ቡድን ለ2026 የዓለም ዋንጫ ያለፈ የመጀመሪያው የአፍሪካ ቡድን ሆነ
16:50 06.09.2025 (የተሻሻለ: 16:54 06.09.2025) የሞሮኮ ብሔራዊ ቡድን ለ2026 የዓለም ዋንጫ ያለፈ የመጀመሪያው የአፍሪካ ቡድን ሆነ
ሞሮኮ በምድብ ኢ(E) የነበሩትን ሁሉንም ስድስት ጨዋታዎች በማሸነፍ ምድቡን በአንደኝነት አጠናቃለች። የእግር ኳስ ቡድኑ አስተናጋጆቹን አሜሪካ፣ ሜክሲኮ፣ ካናዳ እና ሌሎች 13 ቡድኖችን በመቀላቀል ለዓለም ዋንጫ ያለፈ 17ኛው ቡድን ሆኗል።
የ2026 የዓለም ዋንጫ ከሰኔ 4 እስከ ሐምሌ 12 ቀን 2018 ዓ.ም ይካሄዳል።
በሰው ሰራሽ አስተውሎት የበለፀገ ምስል
በእንግሊዘኛ ለማንበብ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X