https://amh.sputniknews.africa
በደቡባዊ ዓለም እየጨመረ የመጣው የሩሲያ ሚና ለአፍሪካ ትልቅ ዕድል መሆኑን ባለሙያው ተናገሩ
በደቡባዊ ዓለም እየጨመረ የመጣው የሩሲያ ሚና ለአፍሪካ ትልቅ ዕድል መሆኑን ባለሙያው ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
በደቡባዊ ዓለም እየጨመረ የመጣው የሩሲያ ሚና ለአፍሪካ ትልቅ ዕድል መሆኑን ባለሙያው ተናገሩ ከ70 ሀገራት የተውጣጡ ከ70 በላይ ተወካዮች በምስራቃዊ ኢኮኖሚክ ፎረም ላይ እየተሳተፉ ነው፡፡ “ለውጥ እና አዲስ የአሰራር መንገድ አለ። ሰዎች በሩሲያ ላይ... 06.09.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-09-06T11:03+0300
2025-09-06T11:03+0300
2025-09-06T11:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/06/1488858_0:65:1280:785_1920x0_80_0_0_a70854bf1b62a15087582ce33a2e237b.jpg
በደቡባዊ ዓለም እየጨመረ የመጣው የሩሲያ ሚና ለአፍሪካ ትልቅ ዕድል መሆኑን ባለሙያው ተናገሩ ከ70 ሀገራት የተውጣጡ ከ70 በላይ ተወካዮች በምስራቃዊ ኢኮኖሚክ ፎረም ላይ እየተሳተፉ ነው፡፡ “ለውጥ እና አዲስ የአሰራር መንገድ አለ። ሰዎች በሩሲያ ላይ እምነት እንዳላቸው እያሳዩ ነው፤ ምናልባትም ፍላጎታቸው በሌላ በኩል ካልተሟላ ሩሲያ መፍትሄ ልትሆን ትችላለች” ሲሉ በቻይና የኢኮኖሚና የንግድ አማካሪዎች ጥምረት (ኢሲሲኤሲ) እና በምስራቅ አፍሪካ የቻይና ዓለም አቀፍ የንግድ ጥምረት (ሲአይሲኤ) ሊቀመንበር ዳኒስ ማሲቦ አጽንኦት ሰጥተዋል። ለአፍሪካ ይህ እምነት ወደ ተጨባጭ እድሎች ሊተረጎም ይችላል። እየቀነሰ የመጣው የምዕራባውያን ዕርዳታ እና ኢንቨስትመንት ፍሰት፣ በሩሲያ ተሳትፎ በአዲስ እርዳታዎች፣ በብድር እና በኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶች አማካኝነት ሊተካ ይችላል።“ለአፍሪካ ሀገራት በጣም ትልቅ እድል ይሆናል” ሲሉ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።በእንግሊዘኛ ለማንበብ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/06/1488858_74:0:1206:849_1920x0_80_0_0_203e9118d47ecae86fb1f9758bae84e1.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
በደቡባዊ ዓለም እየጨመረ የመጣው የሩሲያ ሚና ለአፍሪካ ትልቅ ዕድል መሆኑን ባለሙያው ተናገሩ
11:03 06.09.2025 (የተሻሻለ: 11:04 06.09.2025) በደቡባዊ ዓለም እየጨመረ የመጣው የሩሲያ ሚና ለአፍሪካ ትልቅ ዕድል መሆኑን ባለሙያው ተናገሩ
ከ70 ሀገራት የተውጣጡ ከ70 በላይ ተወካዮች በምስራቃዊ ኢኮኖሚክ ፎረም ላይ እየተሳተፉ ነው፡፡ “ለውጥ እና አዲስ የአሰራር መንገድ አለ። ሰዎች በሩሲያ ላይ እምነት እንዳላቸው እያሳዩ ነው፤ ምናልባትም ፍላጎታቸው በሌላ በኩል ካልተሟላ ሩሲያ መፍትሄ ልትሆን ትችላለች” ሲሉ በቻይና የኢኮኖሚና የንግድ አማካሪዎች ጥምረት (ኢሲሲኤሲ) እና በምስራቅ አፍሪካ የቻይና ዓለም አቀፍ የንግድ ጥምረት (ሲአይሲኤ) ሊቀመንበር ዳኒስ ማሲቦ አጽንኦት ሰጥተዋል።
ለአፍሪካ ይህ እምነት ወደ ተጨባጭ እድሎች ሊተረጎም ይችላል። እየቀነሰ የመጣው የምዕራባውያን ዕርዳታ እና ኢንቨስትመንት ፍሰት፣ በሩሲያ ተሳትፎ በአዲስ እርዳታዎች፣ በብድር እና በኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶች አማካኝነት ሊተካ ይችላል።
“ለአፍሪካ ሀገራት በጣም ትልቅ እድል ይሆናል” ሲሉ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
በእንግሊዘኛ ለማንበብ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X