https://amh.sputniknews.africa
ኢትዮጵያ በናይል ተፋሰስ ሀገራት መካከል በኃይል ንግድ ቀጣናዊ ውህደትን በማረጋገጥ ረገድ ፈጣን ሂደት ላይ ናት - የውሃ አስተዳደር ባለሙያ
ኢትዮጵያ በናይል ተፋሰስ ሀገራት መካከል በኃይል ንግድ ቀጣናዊ ውህደትን በማረጋገጥ ረገድ ፈጣን ሂደት ላይ ናት - የውሃ አስተዳደር ባለሙያ
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያ በናይል ተፋሰስ ሀገራት መካከል በኃይል ንግድ ቀጣናዊ ውህደትን በማረጋገጥ ረገድ ፈጣን ሂደት ላይ ናት - የውሃ አስተዳደር ባለሙያ ኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ከመጠናቀቁ በፊት ጅቡቲ፣ ሱዳን፣ ኬንያ እና ታንዛኒያን በኃይል እንዳስተሳሰረች ያስታወሱት... 05.09.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-09-05T20:40+0300
2025-09-05T20:40+0300
2025-09-05T20:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/05/1487206_0:38:720:443_1920x0_80_0_0_09d07eeee9bf0147429c605604ff4f35.jpg
ኢትዮጵያ በናይል ተፋሰስ ሀገራት መካከል በኃይል ንግድ ቀጣናዊ ውህደትን በማረጋገጥ ረገድ ፈጣን ሂደት ላይ ናት - የውሃ አስተዳደር ባለሙያ ኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ከመጠናቀቁ በፊት ጅቡቲ፣ ሱዳን፣ ኬንያ እና ታንዛኒያን በኃይል እንዳስተሳሰረች ያስታወሱት ባለሙያው፤ ሌሎች ሀገራትም ከኢትዮጵያ ንፁህ ኢነርጂ የማግኘት ፍላጎት እንዳላቸው ገልፀዋል። “እንደ ሩዋንዳ፣ ብሩንዲ፣ ኡጋንዳ፣ በቅርብ ጊዜ ውስጥ ደግሞ ደቡብ ሱዳን ኃይል የማግኘት ከፍተኛ ፍላጎት አላቸው። እንደሚታወቀው አህጉራዊ ውህደትን ለማረጋገጥ በአፍሪካ ኅብረት ከተመረጡት ዘርፎች መካከል አንዱ ኃይል ነው” ሲሉ የውሃ አስተዳደር ባለሙያው ፈቅአሕመድ ነጋሽ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል፡፡ ኢትዮጵያ የተፋሰሱን ሀገራት የኃይል እጥረት ለመሙላት እየተጓዘችበት ያለው መንገድ ለሌሎች መማሪያ የሚሆን ነው ብለዋል፡፡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/05/1487206_40:0:680:480_1920x0_80_0_0_1869ff14d26384b90077ed2d1b9ef79d.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ኢትዮጵያ በናይል ተፋሰስ ሀገራት መካከል በኃይል ንግድ ቀጣናዊ ውህደትን በማረጋገጥ ረገድ ፈጣን ሂደት ላይ ናት - የውሃ አስተዳደር ባለሙያ
20:40 05.09.2025 (የተሻሻለ: 20:44 05.09.2025) ኢትዮጵያ በናይል ተፋሰስ ሀገራት መካከል በኃይል ንግድ ቀጣናዊ ውህደትን በማረጋገጥ ረገድ ፈጣን ሂደት ላይ ናት - የውሃ አስተዳደር ባለሙያ
ኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ከመጠናቀቁ በፊት ጅቡቲ፣ ሱዳን፣ ኬንያ እና ታንዛኒያን በኃይል እንዳስተሳሰረች ያስታወሱት ባለሙያው፤ ሌሎች ሀገራትም ከኢትዮጵያ ንፁህ ኢነርጂ የማግኘት ፍላጎት እንዳላቸው ገልፀዋል።
“እንደ ሩዋንዳ፣ ብሩንዲ፣ ኡጋንዳ፣ በቅርብ ጊዜ ውስጥ ደግሞ ደቡብ ሱዳን ኃይል የማግኘት ከፍተኛ ፍላጎት አላቸው። እንደሚታወቀው አህጉራዊ ውህደትን ለማረጋገጥ በአፍሪካ ኅብረት ከተመረጡት ዘርፎች መካከል አንዱ ኃይል ነው” ሲሉ የውሃ አስተዳደር ባለሙያው ፈቅአሕመድ ነጋሽ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል፡፡
ኢትዮጵያ የተፋሰሱን ሀገራት የኃይል እጥረት ለመሙላት እየተጓዘችበት ያለው መንገድ ለሌሎች መማሪያ የሚሆን ነው ብለዋል፡፡
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X