https://amh.sputniknews.africa
አበባይሆሽ በኢትዮጵያ የቻይና ኢምባሲ
አበባይሆሽ በኢትዮጵያ የቻይና ኢምባሲ
Sputnik አፍሪካ
አበባይሆሽ በኢትዮጵያ የቻይና ኢምባሲ የራስ ቲያትር አርቲስቶች መጪውን አዲስ ዓመት አስመልክቶ አዲስ አበባ በሚገኘው የቻይና ኤምባሲ ተገኝተው አበባይሆሽ ጨፍረዋል፡፡ሁነቱ በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አማካኝነት የተዘጋጀ ነው፡፡ በሚኒስቴር መሥሪያ ቤቱ... 05.09.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-09-05T12:36+0300
2025-09-05T12:36+0300
2025-09-05T12:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/05/1481764_0:438:720:843_1920x0_80_0_0_f9aabf05f8b6649e5fe8dc267203c2b4.jpg
አበባይሆሽ በኢትዮጵያ የቻይና ኢምባሲ የራስ ቲያትር አርቲስቶች መጪውን አዲስ ዓመት አስመልክቶ አዲስ አበባ በሚገኘው የቻይና ኤምባሲ ተገኝተው አበባይሆሽ ጨፍረዋል፡፡ሁነቱ በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አማካኝነት የተዘጋጀ ነው፡፡ በሚኒስቴር መሥሪያ ቤቱ የፐብሊክ ዲፕሎማሲ ዋና ዳይሬከተር አምባሳደር ነብዩ ተድላ፤ የኢትዮጵያ እና ቻይና ስትራቴጂካዊ አጋርነት ጥልቅ እና በመከባበር ላይ የተመሠረተ እንደሆነ በዝግጅቱ ወቅት ተናግረዋል፡፡"የዘመን መለወጫን ዘፈን በቻይና ኤምባሲ በማሳየታችን በጣም ደስተኞች ነን" ብለዋል፡፡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
አበባይሆሽ በኢትዮጵያ የቻይና ኢምባሲ
Sputnik አፍሪካ
አበባይሆሽ በኢትዮጵያ የቻይና ኢምባሲ
2025-09-05T12:36+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/05/1481764_0:370:720:910_1920x0_80_0_0_6a47f4c8adcddc5c9591b42810709d7e.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
አበባይሆሽ በኢትዮጵያ የቻይና ኢምባሲ
12:36 05.09.2025 (የተሻሻለ: 12:44 05.09.2025) አበባይሆሽ በኢትዮጵያ የቻይና ኢምባሲ
የራስ ቲያትር አርቲስቶች መጪውን አዲስ ዓመት አስመልክቶ አዲስ አበባ በሚገኘው የቻይና ኤምባሲ ተገኝተው አበባይሆሽ ጨፍረዋል፡፡
ሁነቱ በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አማካኝነት የተዘጋጀ ነው፡፡ በሚኒስቴር መሥሪያ ቤቱ የፐብሊክ ዲፕሎማሲ ዋና ዳይሬከተር አምባሳደር ነብዩ ተድላ፤ የኢትዮጵያ እና ቻይና ስትራቴጂካዊ አጋርነት ጥልቅ እና በመከባበር ላይ የተመሠረተ እንደሆነ በዝግጅቱ ወቅት ተናግረዋል፡፡
"የዘመን መለወጫን ዘፈን በቻይና ኤምባሲ በማሳየታችን በጣም ደስተኞች ነን" ብለዋል፡፡
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X