https://amh.sputniknews.africa
ናይጄሪያ በ2025 ከነዳጅ ዘይት ውጪ የ13.4 ቢሊዮን ዶላር እድገት አስመዘገበች
ናይጄሪያ በ2025 ከነዳጅ ዘይት ውጪ የ13.4 ቢሊዮን ዶላር እድገት አስመዘገበች
Sputnik አፍሪካ
ናይጄሪያ በ2025 ከነዳጅ ዘይት ውጪ የ13.4 ቢሊዮን ዶላር እድገት አስመዘገበች 🪙 ፕሬዝዳንት ቦላ ቲኑቡ ወደ 10.2 ቢሊዮን ዶላር የሚጠጋ ገቢ ሀገሪቱ ካላት የነዳጅ ዘይት ውጭ ካሉ ምንጮች ተገኝቷል ብለዋል። የተመዘገበው እድገት ካለፈው ዓመት... 04.09.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-09-04T16:24+0300
2025-09-04T16:24+0300
2025-09-04T16:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/04/1473074_0:126:1280:846_1920x0_80_0_0_48e653250c8e6c70f538bfbcb33f463f.jpg
ናይጄሪያ በ2025 ከነዳጅ ዘይት ውጪ የ13.4 ቢሊዮን ዶላር እድገት አስመዘገበች 🪙 ፕሬዝዳንት ቦላ ቲኑቡ ወደ 10.2 ቢሊዮን ዶላር የሚጠጋ ገቢ ሀገሪቱ ካላት የነዳጅ ዘይት ውጭ ካሉ ምንጮች ተገኝቷል ብለዋል። የተመዘገበው እድገት ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር የ40.5 በመቶ ብልጫ ያለው ነው። በቅርብ ጊዜ የተተገበሩ በርከት ያሉ ማሻሻያዎች መንግሥት ቀጣይነት ያላቸው ስልታዊ ለውጦችን መቆጣጠር እንዲችል አድርጎታል ሲሉ ፕሬዝዳንቱ ተናግረዋል። ለውጤቱ ቁልፍ ምክንያቶች፦ የቀረጥ ስርዓቱን ዲጂታላይዝ ማድረግ፣ ለማሻሻያዎቹ ተገዢነት፣ የጉምሩክ አውቶሜሽን። "ገቢያችን እያደገ የመጣው እያንዳንዱን ኒያራ እንዲቆጠር በማድረጋችን እና ናይጄሪያውያን ሀገሪቱን ለሚጠቅሙ ማሻሻያዎችን ተገቢውን ምላሽ እየሰጡ ስለሆነ ነው" ብለዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/04/1473074_0:6:1280:966_1920x0_80_0_0_02f6573ac161184895b8366a51567ac2.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ናይጄሪያ በ2025 ከነዳጅ ዘይት ውጪ የ13.4 ቢሊዮን ዶላር እድገት አስመዘገበች
16:24 04.09.2025 (የተሻሻለ: 16:34 04.09.2025) ናይጄሪያ በ2025 ከነዳጅ ዘይት ውጪ የ13.4 ቢሊዮን ዶላር እድገት አስመዘገበች
🪙 ፕሬዝዳንት ቦላ ቲኑቡ ወደ 10.2 ቢሊዮን ዶላር የሚጠጋ ገቢ ሀገሪቱ ካላት የነዳጅ ዘይት ውጭ ካሉ ምንጮች ተገኝቷል ብለዋል።
የተመዘገበው እድገት ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር የ40.5 በመቶ ብልጫ ያለው ነው።
በቅርብ ጊዜ የተተገበሩ በርከት ያሉ ማሻሻያዎች መንግሥት ቀጣይነት ያላቸው ስልታዊ ለውጦችን መቆጣጠር እንዲችል አድርጎታል ሲሉ ፕሬዝዳንቱ ተናግረዋል።
ለውጤቱ ቁልፍ ምክንያቶች፦
የቀረጥ ስርዓቱን ዲጂታላይዝ ማድረግ፣
ለማሻሻያዎቹ ተገዢነት፣
የጉምሩክ አውቶሜሽን።
"ገቢያችን እያደገ የመጣው እያንዳንዱን ኒያራ እንዲቆጠር በማድረጋችን እና ናይጄሪያውያን ሀገሪቱን ለሚጠቅሙ ማሻሻያዎችን ተገቢውን ምላሽ እየሰጡ ስለሆነ ነው" ብለዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X