በአሜሪካ ሶስት ኢትዮጵያውያን ወጣቶች ተገደሉ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱበአሜሪካ ሶስት ኢትዮጵያውያን ወጣቶች ተገደሉ
በአሜሪካ ሶስት ኢትዮጵያውያን ወጣቶች ተገደሉ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 04.09.2025
ሰብስክራይብ

በአሜሪካ ሶስት ኢትዮጵያውያን ወጣቶች ተገደሉ

በአሜሪካ ኦሃዮ ግዛት ሲንሰናቲ ከተማ በተፈፀመ የጅምላ ጥቃት እህትማማቾቹ ኤደን አዱኛ (22 ዓመት) እና ፌቨን አዱኛ (20 ዓመት) እንዲሁም በእምነት ደረሰ (27 ዓመት) ህይወታቸውን አጥተዋል።

ጥቃቱን በመፈፀም የተጠረጠረው ግለሰብ ራሱን ለማጥፋት ሙከራ አድርጎ ከፍተኛ ጉዳት ደርሶበት ሆስፒታል ከቆየ በኋላ እንደሞተ ፖሊስ አስታውቋል።

ሁለቱ እህትማማቾች ጉድ ሳማሪታን በተሰኘ ሆስፒታል ሲያገለግሉ እንደነበር ለማወቅ ተችሏል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0