https://amh.sputniknews.africa
የሻንጋይ ትብብር ድርጅት የሀገራት ሉዓላዊነትን ያከበረ እና ከፉክክር ይልቅ ትብብርን ያስቀደመ መሆኑን - ቤኒናዊው የታሪክ ምሑር
የሻንጋይ ትብብር ድርጅት የሀገራት ሉዓላዊነትን ያከበረ እና ከፉክክር ይልቅ ትብብርን ያስቀደመ መሆኑን - ቤኒናዊው የታሪክ ምሑር
Sputnik አፍሪካ
የሻንጋይ ትብብር ድርጅት የሀገራት ሉዓላዊነትን ያከበረ እና ከፉክክር ይልቅ ትብብርን ያስቀደመ መሆኑን - ቤኒናዊው የታሪክ ምሑር ምሑር አምዛት ቡካሪ-ያባራ ድርጅቱ በአንዳንድ ጥምረቶች ከሚታየው አንዱን የበላይ ሌላውን ደግሞ የበታች ካደረገ አካሄድ... 03.09.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-09-03T20:30+0300
2025-09-03T20:30+0300
2025-09-03T20:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/03/1468790_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_b1f05611a3688de1dc756a6b55662bc2.jpg
የሻንጋይ ትብብር ድርጅት የሀገራት ሉዓላዊነትን ያከበረ እና ከፉክክር ይልቅ ትብብርን ያስቀደመ መሆኑን - ቤኒናዊው የታሪክ ምሑር ምሑር አምዛት ቡካሪ-ያባራ ድርጅቱ በአንዳንድ ጥምረቶች ከሚታየው አንዱን የበላይ ሌላውን ደግሞ የበታች ካደረገ አካሄድ የጸዳ መሆኑንም አንስተዋል። "እኛ እንደ ኔቶ አይነት ኅብረት አይደለንም። የእኛ የግንኙነት አውድም በዩናይትድ ስቴትስ እና በአውሮፓ ኅብረት መካከል እንዳለው አንዱ የበላይ አንዱ ደግሞ የበታች የሚሆንበትም አይደለም። እኛ ሰጥቶ መቀበልን የሚያበረታታ የብዝሃ ዋልታ ሞዴልን እያስተዋወቅን ነው" ብለዋል። አምዛት ቡካሪ-ያባራ ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቆይታ ጥምረቱ በዓለም አቀፍ ተቋማት ውስጥ ያለውን ኢ-ፍትሐዊነት ለመታገል የኃይል ሚዛን ከመሆን አንጻር ያለውን ሚናም አንስተዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የሻንጋይ ትብብር ድርጅት የሀገራት ሉዓላዊነትን ያከበረ እና ከፉክክር ይልቅ ትብብርን ያስቀደመ መሆኑን - ቤኒናዊው የታሪክ ምሑር
Sputnik አፍሪካ
የሻንጋይ ትብብር ድርጅት የሀገራት ሉዓላዊነትን ያከበረ እና ከፉክክር ይልቅ ትብብርን ያስቀደመ መሆኑን - ቤኒናዊው የታሪክ ምሑር
2025-09-03T20:30+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/03/1468790_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_ec87b32b5b64aaf20f0c4e9ef06384d6.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የሻንጋይ ትብብር ድርጅት የሀገራት ሉዓላዊነትን ያከበረ እና ከፉክክር ይልቅ ትብብርን ያስቀደመ መሆኑን - ቤኒናዊው የታሪክ ምሑር
20:30 03.09.2025 (የተሻሻለ: 20:34 03.09.2025) የሻንጋይ ትብብር ድርጅት የሀገራት ሉዓላዊነትን ያከበረ እና ከፉክክር ይልቅ ትብብርን ያስቀደመ መሆኑን - ቤኒናዊው የታሪክ ምሑር
ምሑር አምዛት ቡካሪ-ያባራ ድርጅቱ በአንዳንድ ጥምረቶች ከሚታየው አንዱን የበላይ ሌላውን ደግሞ የበታች ካደረገ አካሄድ የጸዳ መሆኑንም አንስተዋል።
"እኛ እንደ ኔቶ አይነት ኅብረት አይደለንም። የእኛ የግንኙነት አውድም በዩናይትድ ስቴትስ እና በአውሮፓ ኅብረት መካከል እንዳለው አንዱ የበላይ አንዱ ደግሞ የበታች የሚሆንበትም አይደለም። እኛ ሰጥቶ መቀበልን የሚያበረታታ የብዝሃ ዋልታ ሞዴልን እያስተዋወቅን ነው" ብለዋል።
አምዛት ቡካሪ-ያባራ ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቆይታ ጥምረቱ በዓለም አቀፍ ተቋማት ውስጥ ያለውን ኢ-ፍትሐዊነት ለመታገል የኃይል ሚዛን ከመሆን አንጻር ያለውን ሚናም አንስተዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X