https://amh.sputniknews.africa
ድምፃዊት ነፃነት ሱልጣን ሩሲያ በሚካሄደው ”ኢንተርቪዥን” ዓለም አቀፍ የሙዚቃ ውድድር ላይ ኢትዮጵያን ትወክላለች
ድምፃዊት ነፃነት ሱልጣን ሩሲያ በሚካሄደው ”ኢንተርቪዥን” ዓለም አቀፍ የሙዚቃ ውድድር ላይ ኢትዮጵያን ትወክላለች
Sputnik አፍሪካ
ድምፃዊት ነፃነት ሱልጣን ሩሲያ በሚካሄደው ”ኢንተርቪዥን” ዓለም አቀፍ የሙዚቃ ውድድር ላይ ኢትዮጵያን ትወክላለች "ነፃነት ባሕል እና ዘመናዊውን በማጣመር ኃይለኛ ድምፅ እና ደማቅ የመድረክ አቀራረብን በሥራዎቿ አሳይታለች፡፡ ዘፈኖቿ፣ ዜማና ግጥሞቿ... 03.09.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-09-03T20:17+0300
2025-09-03T20:17+0300
2025-09-03T20:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/03/1468559_0:349:1035:931_1920x0_80_0_0_ecc5ccec9e49e067d8563f6d66fbfe19.jpg
ድምፃዊት ነፃነት ሱልጣን ሩሲያ በሚካሄደው ”ኢንተርቪዥን” ዓለም አቀፍ የሙዚቃ ውድድር ላይ ኢትዮጵያን ትወክላለች "ነፃነት ባሕል እና ዘመናዊውን በማጣመር ኃይለኛ ድምፅ እና ደማቅ የመድረክ አቀራረብን በሥራዎቿ አሳይታለች፡፡ ዘፈኖቿ፣ ዜማና ግጥሞቿ በዘመናዊ ቃና የኢትዮጵያን ሕዝቦች ያንፀባርቃሉ" ሲል አወዳዳሪው በመግለጫው አስታውቋል፡፡ድምፃዊቷ ባለፉት ዓመታት ከፍተኛ አድናቆትን አትርፋለች። ነፃነት በሙያዊ ብቃቷ እና ለኢትዮጵያ ሙዚቃ እድገት ላበረከተችው አስተዋፅዖ ሶስት ታላላቅ ሽልማቶችን እንዳገኘች የውድድሩ አዘጋጅ የቴሌግራም ቻናል ገልጿል። የሩሲያ ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን የ2025 "ኢንተርቪዥን" ዓለም አቀፍ የሙዚቃ ውድድር በሞስኮ እና በሞስኮ ክልል እንዲካሄድ አውጀዋል። ውድድሩ መስከረም 10፣ 2018 ዓ.ም በሞስኮ ይካሄዳል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/03/1468559_0:252:1035:1028_1920x0_80_0_0_dc4e02d22e05287bd3c9741d4e829e2c.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ድምፃዊት ነፃነት ሱልጣን ሩሲያ በሚካሄደው ”ኢንተርቪዥን” ዓለም አቀፍ የሙዚቃ ውድድር ላይ ኢትዮጵያን ትወክላለች
20:17 03.09.2025 (የተሻሻለ: 20:24 03.09.2025) ድምፃዊት ነፃነት ሱልጣን ሩሲያ በሚካሄደው ”ኢንተርቪዥን” ዓለም አቀፍ የሙዚቃ ውድድር ላይ ኢትዮጵያን ትወክላለች
"ነፃነት ባሕል እና ዘመናዊውን በማጣመር ኃይለኛ ድምፅ እና ደማቅ የመድረክ አቀራረብን በሥራዎቿ አሳይታለች፡፡ ዘፈኖቿ፣ ዜማና ግጥሞቿ በዘመናዊ ቃና የኢትዮጵያን ሕዝቦች ያንፀባርቃሉ" ሲል አወዳዳሪው በመግለጫው አስታውቋል፡፡
ድምፃዊቷ ባለፉት ዓመታት ከፍተኛ አድናቆትን አትርፋለች። ነፃነት በሙያዊ ብቃቷ እና ለኢትዮጵያ ሙዚቃ እድገት ላበረከተችው አስተዋፅዖ ሶስት ታላላቅ ሽልማቶችን እንዳገኘች የውድድሩ አዘጋጅ የቴሌግራም ቻናል ገልጿል።
የሩሲያ ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን የ2025 "ኢንተርቪዥን" ዓለም አቀፍ የሙዚቃ ውድድር በሞስኮ እና በሞስኮ ክልል እንዲካሄድ አውጀዋል። ውድድሩ መስከረም 10፣ 2018 ዓ.ም በሞስኮ ይካሄዳል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X