የቡርኪና ፋሶ ፓርላማ አዲስ የቤተሰብ ሕግ አፀደቀ
19:05 03.09.2025 (የተሻሻለ: 19:14 03.09.2025)

© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
የቡርኪና ፋሶ ፓርላማ አዲስ የቤተሰብ ሕግ አፀደቀ
አዲሱ ሕግ ፍትሐዊና የተባበረ የቡርኪና ፋሶ ቤተሰብ ይፈጥራል ሲሉ የፍትሕ ሚኒስትሩ ኢዳሶ ባያላ ተናግረዋል፡፡
ወደ ሥራ ለመግባት የፕሬዝዳንት ትራኦሬን ይሁንታ ይጠብቃል፡፡
በአዲሱ ሕግ የተካተቱ ቁልፍ ለውጦች፦
🟠 የግብር ሰዶም ድርጊቶችን መፈፀም ከሁለት እስከ አምስት እስራት እና ቅጣቶች ይጠብቁታል፡፡ ይህን የሚጥሱ የውጭ ሀገር ዜጎች ከሀገር ሊባረሩ ይችላሉ፡፡
🟠 በብሔራዊ ደህነንት ወንጀል የተከሰሱ ዜግነታቸውን ሊያጡ ይችላሉ፡፡
🟠 በጋብቻ ዜግነት ማግኘት አይቻልም፡፡ ከ5-7 ዓመት የመጠበቂያ ግዜና የ10 ዓመታት የቋሚ ነዋሪነት ላላገቡ አመልካቾች ያስፈለጋል፡፡
🟠 የአዋቂ እድሜ እርከን ከ18 ዓመት ይጀምራል፡፡
🟠 ሐይማኖታዊ እና ባሕላዊ ጋብቻዎች በይፋ ተቀባይነት አግኝተዋል፡፡
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
