https://amh.sputniknews.africa
“ኢትዮጵያን ሀገር በቀል የመድኃኒት ሐብት በአግባቡ ጥቅም ላይ ለማዋል ወጥ የአጠቃቀም መለኪያ ማዘጋጀት ላይ በትኩረት መሥራት ይገባል”
“ኢትዮጵያን ሀገር በቀል የመድኃኒት ሐብት በአግባቡ ጥቅም ላይ ለማዋል ወጥ የአጠቃቀም መለኪያ ማዘጋጀት ላይ በትኩረት መሥራት ይገባል”
Sputnik አፍሪካ
“ኢትዮጵያን ሀገር በቀል የመድኃኒት ሐብት በአግባቡ ጥቅም ላይ ለማዋል ወጥ የአጠቃቀም መለኪያ ማዘጋጀት ላይ በትኩረት መሥራት ይገባል” በሀገሪቱ ለዘመናት የፈውስ ምንጭ ሆነው ያገለገሉ ጥንታዊ የዕፅዋት መድኃኒቶች መኖራቸውን ያወሱት የመድኃኒት እና... 02.09.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-09-02T19:49+0300
2025-09-02T19:49+0300
2025-09-02T19:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/02/1452059_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_60476fdd0ef365d748ad4735a0c283cb.jpg
“ኢትዮጵያን ሀገር በቀል የመድኃኒት ሐብት በአግባቡ ጥቅም ላይ ለማዋል ወጥ የአጠቃቀም መለኪያ ማዘጋጀት ላይ በትኩረት መሥራት ይገባል” በሀገሪቱ ለዘመናት የፈውስ ምንጭ ሆነው ያገለገሉ ጥንታዊ የዕፅዋት መድኃኒቶች መኖራቸውን ያወሱት የመድኃኒት እና የሕክምና መገልገያ አምራች ኢንዱስትሪ ዘርፍ ማኅበር ፕሬዝዳንት ዶ/ር ዳንኤል ዋቅቶሌ፤ ይህ ሐብት የጤና ዘርፉን የመደገፍ የላቀ አቅም እንዳለው ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቆይታ ገልጸዋል። "እንደ ሕንድ እና ቻይና ባሉ ሀገራት የዕፅዋት ህክምናው ከዘመናዊው ጋር እኩል የሚባል የአገልግሎት ድርሻ አለው። ኢትዮጵያ ውስጥም ለባሕላዊ መድኃኒቶች ትክክለኛ የመጠን እና የአጠቃቀም መለኪያ በማዘጋጀት በስፋት አገልግሎት ላይ እንዲውሉ ማድረግ ይገባል" ብለዋል። ዶ/ር ዳንኤል ዋቅቶሌ ሀገር በቀል የመድኃኒት ዕውቀቶችን ለትውልዱ ለማስተላለፍ ሊሠሩ ይገባል ያሏቸውን ሐሳቦችም አካፍለውናል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
“ኢትዮጵያን ሀገር በቀል የመድኃኒት ሐብት በአግባቡ ጥቅም ላይ ለማዋል ወጥ የአጠቃቀም መለኪያ ማዘጋጀት ላይ በትኩረት መሥራት ይገባል”
Sputnik አፍሪካ
“ኢትዮጵያን ሀገር በቀል የመድኃኒት ሐብት በአግባቡ ጥቅም ላይ ለማዋል ወጥ የአጠቃቀም መለኪያ ማዘጋጀት ላይ በትኩረት መሥራት ይገባል”
2025-09-02T19:49+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/02/1452059_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_68ff29b393c35062e3ac9c97a7d887bb.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
“ኢትዮጵያን ሀገር በቀል የመድኃኒት ሐብት በአግባቡ ጥቅም ላይ ለማዋል ወጥ የአጠቃቀም መለኪያ ማዘጋጀት ላይ በትኩረት መሥራት ይገባል”
19:49 02.09.2025 (የተሻሻለ: 19:54 02.09.2025) “ኢትዮጵያን ሀገር በቀል የመድኃኒት ሐብት በአግባቡ ጥቅም ላይ ለማዋል ወጥ የአጠቃቀም መለኪያ ማዘጋጀት ላይ በትኩረት መሥራት ይገባል”
በሀገሪቱ ለዘመናት የፈውስ ምንጭ ሆነው ያገለገሉ ጥንታዊ የዕፅዋት መድኃኒቶች መኖራቸውን ያወሱት የመድኃኒት እና የሕክምና መገልገያ አምራች ኢንዱስትሪ ዘርፍ ማኅበር ፕሬዝዳንት ዶ/ር ዳንኤል ዋቅቶሌ፤ ይህ ሐብት የጤና ዘርፉን የመደገፍ የላቀ አቅም እንዳለው ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቆይታ ገልጸዋል።
"እንደ ሕንድ እና ቻይና ባሉ ሀገራት የዕፅዋት ህክምናው ከዘመናዊው ጋር እኩል የሚባል የአገልግሎት ድርሻ አለው። ኢትዮጵያ ውስጥም ለባሕላዊ መድኃኒቶች ትክክለኛ የመጠን እና የአጠቃቀም መለኪያ በማዘጋጀት በስፋት አገልግሎት ላይ እንዲውሉ ማድረግ ይገባል" ብለዋል።
ዶ/ር ዳንኤል ዋቅቶሌ ሀገር በቀል የመድኃኒት ዕውቀቶችን ለትውልዱ ለማስተላለፍ ሊሠሩ ይገባል ያሏቸውን ሐሳቦችም አካፍለውናል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X