https://amh.sputniknews.africa
ፕሬዝዳንት ፑቲን የፓኪስታን አቻቸው በህዳር ወር ሩሲያን እንዲጎበኙ ግብዣ አቀረቡ
ፕሬዝዳንት ፑቲን የፓኪስታን አቻቸው በህዳር ወር ሩሲያን እንዲጎበኙ ግብዣ አቀረቡ
Sputnik አፍሪካ
ፕሬዝዳንት ፑቲን የፓኪስታን አቻቸው በህዳር ወር ሩሲያን እንዲጎበኙ ግብዣ አቀረቡሞስኮ ከፓኪስታን ጋር ያላትን ግንኙነት ከፍ አድርጋ እንደምትመለከት ፑቲን ከጠቅላይ ሚኒስትር ሼባዝ ሻሪፍ ጋር በነበራቸው ውይይት ተናግረዋል፡፡ሁሉቱ መሪዎች በቤጂንግ... 02.09.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-09-02T17:14+0300
2025-09-02T17:14+0300
2025-09-02T17:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/02/1450418_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_8ab94140d2b9f086bb8eb7eaeff927e3.jpg
ፕሬዝዳንት ፑቲን የፓኪስታን አቻቸው በህዳር ወር ሩሲያን እንዲጎበኙ ግብዣ አቀረቡሞስኮ ከፓኪስታን ጋር ያላትን ግንኙነት ከፍ አድርጋ እንደምትመለከት ፑቲን ከጠቅላይ ሚኒስትር ሼባዝ ሻሪፍ ጋር በነበራቸው ውይይት ተናግረዋል፡፡ሁሉቱ መሪዎች በቤጂንግ የፑቲን ከፍተኛ ደረጃ ስብሰባዎችን ለማስተናገድ በተዘጋጀው ታሪካዊው ዲኡዩታይ የእንግዳ መቀበያ ተገናኝተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ሻሪፍ የፑቲንን ግብዣ ተቀብለው፤ የሩሲያው ፕሬዝዳንት ለፓኪስታን ለሚሰጡት ድጋፍ እና የቀጣናውን ሚዛናዊነት ለመጠበቅ ለሚያደርጉት ጥረት ምሥጋናቸውን አቅርበዋል፡፡“ባለፉት ዓመታት በእርሶ ግላዊ ቁርጠኝነትና ፍላጎት ግንኙነታችን ሊሻሻል ችሏል” ሲሉም አፅዕኖት ሰጥተው ተናግረዋል፡፡በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ፕሬዝዳንት ፑቲን የፓኪስታን አቻቸው በህዳር ወር ሩሲያን እንዲጎበኙ ግብዣ አቀረቡ
Sputnik አፍሪካ
ፕሬዝዳንት ፑቲን የፓኪስታን አቻቸው በህዳር ወር ሩሲያን እንዲጎበኙ ግብዣ አቀረቡ
2025-09-02T17:14+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/02/1450418_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_ff1852345d5bca28fb933df43a0b8891.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ፕሬዝዳንት ፑቲን የፓኪስታን አቻቸው በህዳር ወር ሩሲያን እንዲጎበኙ ግብዣ አቀረቡ
17:14 02.09.2025 (የተሻሻለ: 17:24 02.09.2025) ፕሬዝዳንት ፑቲን የፓኪስታን አቻቸው በህዳር ወር ሩሲያን እንዲጎበኙ ግብዣ አቀረቡ
ሞስኮ ከፓኪስታን ጋር ያላትን ግንኙነት ከፍ አድርጋ እንደምትመለከት ፑቲን ከጠቅላይ ሚኒስትር ሼባዝ ሻሪፍ ጋር በነበራቸው ውይይት ተናግረዋል፡፡
ሁሉቱ መሪዎች በቤጂንግ የፑቲን ከፍተኛ ደረጃ ስብሰባዎችን ለማስተናገድ በተዘጋጀው ታሪካዊው ዲኡዩታይ የእንግዳ መቀበያ ተገናኝተዋል፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ሻሪፍ የፑቲንን ግብዣ ተቀብለው፤ የሩሲያው ፕሬዝዳንት ለፓኪስታን ለሚሰጡት ድጋፍ እና የቀጣናውን ሚዛናዊነት ለመጠበቅ ለሚያደርጉት ጥረት ምሥጋናቸውን አቅርበዋል፡፡
“ባለፉት ዓመታት በእርሶ ግላዊ ቁርጠኝነትና ፍላጎት ግንኙነታችን ሊሻሻል ችሏል” ሲሉም አፅዕኖት ሰጥተው ተናግረዋል፡፡
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X