https://amh.sputniknews.africa/20250902/1449897.html
ቤልጅየም በመጪው መስከረም ወር በሚካሄደው የተባበሩት መንግሥታት ጠቅላላ ጉባዔ ለፍልስጤም የሀገርነት እውቅና እንደምትሰጥ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ አረጋገጡ
ቤልጅየም በመጪው መስከረም ወር በሚካሄደው የተባበሩት መንግሥታት ጠቅላላ ጉባዔ ለፍልስጤም የሀገርነት እውቅና እንደምትሰጥ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ አረጋገጡ
Sputnik አፍሪካ
ቤልጅየም በመጪው መስከረም ወር በሚካሄደው የተባበሩት መንግሥታት ጠቅላላ ጉባዔ ለፍልስጤም የሀገርነት እውቅና እንደምትሰጥ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ አረጋገጡ ማከዚም ፕሬቮት በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ላይ ባሰፈሩት መልዕክት እውቅናው የፈረንሳይ እና ሳዑዲ... 02.09.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-09-02T15:55+0300
2025-09-02T15:55+0300
2025-09-02T16:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/02/1449743_0:54:1024:630_1920x0_80_0_0_8c8d7bf386d40027e4d9a98e898d6f4a.jpg
ቤልጅየም በመጪው መስከረም ወር በሚካሄደው የተባበሩት መንግሥታት ጠቅላላ ጉባዔ ለፍልስጤም የሀገርነት እውቅና እንደምትሰጥ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ አረጋገጡ ማከዚም ፕሬቮት በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ላይ ባሰፈሩት መልዕክት እውቅናው የፈረንሳይ እና ሳዑዲ ዓረቢያ የጋራ ኢኒሼቲቭ አካል እንደሆነ ገልፀዋል፡፡ ፍልስጤም የሩሲያን ጨምሮ የ147 ሀገራት እውቅናን አግኝታለች፡፡ አሜሪካ እ.አ.አ በ2024 የፍልስጤምን የተባበሩት መንግሥታት ሙሉ አባልነት በድምጿ ሽራለች፡፡ ሆኖም አየርላንድ፣ ኖርዌይ፣ ስፔን እና አርሜኒያን ጨምሮ ሌሎች 10 ሀገራት ለፍልስጤም እውቅና ሰጥተዋል፡፡ ሞስኮ የፍልስጤም አወቃቀር እ.አ.አ በ1967 በፀጥታው ምክር ቤት በፀደቀው መሠረት እንዲሆን ትፈልጋልች፡፡በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/02/1449743_57:0:968:683_1920x0_80_0_0_1691a5ff50d347da5aac81e0fe00f437.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ቤልጅየም በመጪው መስከረም ወር በሚካሄደው የተባበሩት መንግሥታት ጠቅላላ ጉባዔ ለፍልስጤም የሀገርነት እውቅና እንደምትሰጥ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ አረጋገጡ
15:55 02.09.2025 (የተሻሻለ: 16:04 02.09.2025) ቤልጅየም በመጪው መስከረም ወር በሚካሄደው የተባበሩት መንግሥታት ጠቅላላ ጉባዔ ለፍልስጤም የሀገርነት እውቅና እንደምትሰጥ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ አረጋገጡ
ማከዚም ፕሬቮት በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ላይ ባሰፈሩት መልዕክት እውቅናው የፈረንሳይ እና ሳዑዲ ዓረቢያ የጋራ ኢኒሼቲቭ አካል እንደሆነ ገልፀዋል፡፡
ፍልስጤም የሩሲያን ጨምሮ የ147 ሀገራት እውቅናን አግኝታለች፡፡ አሜሪካ እ.አ.አ በ2024 የፍልስጤምን የተባበሩት መንግሥታት ሙሉ አባልነት በድምጿ ሽራለች፡፡ ሆኖም አየርላንድ፣ ኖርዌይ፣ ስፔን እና አርሜኒያን ጨምሮ ሌሎች 10 ሀገራት ለፍልስጤም እውቅና ሰጥተዋል፡፡
ሞስኮ የፍልስጤም አወቃቀር እ.አ.አ በ1967 በፀጥታው ምክር ቤት በፀደቀው መሠረት እንዲሆን ትፈልጋልች፡፡
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X