ቤልጅየም በመጪው መስከረም ወር በሚካሄደው የተባበሩት መንግሥታት ጠቅላላ ጉባዔ ለፍልስጤም የሀገርነት እውቅና እንደምትሰጥ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ አረጋገጡ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱቤልጅየም በመጪው መስከረም ወር በሚካሄደው የተባበሩት መንግሥታት ጠቅላላ ጉባዔ ለፍልስጤም የሀገርነት እውቅና እንደምትሰጥ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ አረጋገጡ
ቤልጅየም በመጪው መስከረም ወር በሚካሄደው የተባበሩት መንግሥታት ጠቅላላ ጉባዔ ለፍልስጤም የሀገርነት እውቅና እንደምትሰጥ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ አረጋገጡ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 02.09.2025
ሰብስክራይብ

ቤልጅየም በመጪው መስከረም ወር በሚካሄደው የተባበሩት መንግሥታት ጠቅላላ ጉባዔ ለፍልስጤም የሀገርነት እውቅና እንደምትሰጥ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ አረጋገጡ

ማከዚም ፕሬቮት በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ላይ ባሰፈሩት መልዕክት እውቅናው የፈረንሳይ እና ሳዑዲ ዓረቢያ የጋራ ኢኒሼቲቭ አካል እንደሆነ ገልፀዋል፡፡

ፍልስጤም የሩሲያን ጨምሮ የ147 ሀገራት እውቅናን አግኝታለች፡፡ አሜሪካ እ.አ.አ በ2024 የፍልስጤምን የተባበሩት መንግሥታት ሙሉ አባልነት በድምጿ ሽራለች፡፡ ሆኖም አየርላንድ፣ ኖርዌይ፣ ስፔን እና አርሜኒያን ጨምሮ ሌሎች 10 ሀገራት ለፍልስጤም እውቅና ሰጥተዋል፡፡

ሞስኮ የፍልስጤም አወቃቀር እ.አ.አ በ1967 በፀጥታው ምክር ቤት በፀደቀው መሠረት እንዲሆን ትፈልጋልች፡፡

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0