ኢትዮጵያ በ2018 ከ1 ሺህ 250 ኪሎ ሜትር በላይ የመንገድ ግንባታና ጥገና ሥራ ለማከናወን አቅዳለች

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱኢትዮጵያ በ2018 ከ1 ሺህ 250 ኪሎ ሜትር በላይ የመንገድ ግንባታና ጥገና ሥራ ለማከናወን አቅዳለች
ኢትዮጵያ በ2018 ከ1 ሺህ 250 ኪሎ ሜትር በላይ የመንገድ ግንባታና ጥገና ሥራ ለማከናወን አቅዳለች - Sputnik አፍሪካ, 1920, 02.09.2025
ሰብስክራይብ

ኢትዮጵያ በ2018 ከ1 ሺህ 250 ኪሎ ሜትር በላይ የመንገድ ግንባታና ጥገና ሥራ ለማከናወን አቅዳለች

ሀገሪቱ በ2017 በጀት ዓመት 1 ሺህ 48 ኪሎ ሜትር መንገድ ግንባታ እና ከባድ ጥገና እንዳከናወነች የኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደርን ጠቅሶ የሀገር ውስጥ ሚዲያ ዘግቧል፡፡

እንደ አስተዳደሩ ከሆነ በ2018 ዓ.ም፦

◻ 20 ነጥብ 4 ኪሎ ሜትር ነባር መንገዶችን ማጠናከር፣

◻ 285 ኪሎ ሜትር የነባር መንገዶች ደረጃን ማሻሻል፣

◻ 816.47 ኪሎ ሜትር የአዲስ መንገዶች እና የፍጥነት መንገድ ግንባታ፣

◻ 134.4 ኪሎ ሜትር ከባድ የመንገዶች ጥገና ለማከናወን እቅድ ተይዟል፡፡

የኢትዮጵያ የመንገድ ሽፋን 175 ሺህ ኪሎ ሜትር እንደደረሰ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በ2017 ዓ.ም የመጨረሻ የፓርላማ የጥያቄ እና መልስ መርሃ-ግብር ላይ ገልፀው ነበር፡፡

በሰው ሠራሽ አስተውህሎት የበለጸገ ምሥል

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0