https://amh.sputniknews.africa
ከጎጂ ተክልነት ወደ ግንባታ መሣሪያ ግብዓትነት የተለወጠው የወያኔ ዛፍ ወይም 'ፕሮሶፒስ ጁሊፍሎራ'
ከጎጂ ተክልነት ወደ ግንባታ መሣሪያ ግብዓትነት የተለወጠው የወያኔ ዛፍ ወይም 'ፕሮሶፒስ ጁሊፍሎራ'
Sputnik አፍሪካ
'ጁሊፍሎራ' በኢትዮጵያ በረባዳማ ሥፍራዎች ወይም በቆላማ አካባቢዎች የብዝሃ ህይወትን የሚያዛንፍ የአርሶ አደርና አርብቶ አደሩን ህይወት እየጎዳ ያለ መጥፍ ዕፅ ነው። ይህን ተክል ለማስወገድ ብዙ ጥረቶች ተደርገዋል። በዚህ ረገድ የሶቨርኒቲ ሶርስስ... 01.09.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-09-01T18:50+0300
2025-09-01T18:50+0300
2025-09-01T18:50+0300
sovereignty sources
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/01/1439935_0:0:1024:576_1920x0_80_0_0_16e4b1595f5b425ef5c12dc8b89cf2b1.jpg
ከጎጂ ተክልነት ወደ ግንባታ መሣሪያ ግብዓትነት የተለወጠው የወያኔ ዛፍ ወይም 'ፕሮሶፒስ ጁሊፍሎራ'
Sputnik አፍሪካ
“ሀሳቤ ለሞቃታማ ሥፍራዎች ተስማሚ ጥሩ የግንባታ መሣሪያ ማምራት ነበር። ስለዚህ ዋናው ሀሳቤ ከሄምፕክሪት ግንባታ ነበር የመነጨው። ከዛ ነበር ቴክኖሎጂውን የቀዳሁት። ፕሮስክሪት ወደተባለው የራሳችን ምርት ነበር የቴጂክኖሎጂ ሽግግር የተደረገው” ሲል ሲቪል መሃንዲሱ ሱራፌል በላይ ተናግሯል።
'ጁሊፍሎራ' በኢትዮጵያ በረባዳማ ሥፍራዎች ወይም በቆላማ አካባቢዎች የብዝሃ ህይወትን የሚያዛንፍ የአርሶ አደርና አርብቶ አደሩን ህይወት እየጎዳ ያለ መጥፍ ዕፅ ነው። ይህን ተክል ለማስወገድ ብዙ ጥረቶች ተደርገዋል። በዚህ ረገድ የሶቨርኒቲ ሶርስስ አቅራቢ በተለምዶ 'የወያኔ ዛፍ' ተብሎ የሚጠራዉን 'ፕሮሶፒስ ጁሊፍሎራ' ን ከጎጂ ተክልነት ወደ ግንባታ መሣሪያ ግብዓትነት የለወጠው የሲቪል ምህንድስና ባለሙያው ሱራፌል በላይን በመጋበዝ ጥልቅ ወይይት አከናውኗል።
የፀሐይ እና ታዳሽ ኃይል በተመለከተ ከኢትዮጵያ የፀሐይ ሃይል ልማት ማኅበር ሥራ አስኪያጅ የምሥራች ሲሳይ ጋር የተደረገው አጭር ቆይታም የፕሮግራሙ ሌላኛው አካል ነው።
'ጁሊፍሎራ' በኢትዮጵያ በረባዳማ ሥፍራዎች ወይም በቆላማ አካባቢዎች የብዝሃ ህይወትን የሚያዛንፍ የአርሶ አደርና አርብቶ አደሩን ህይወት እየጎዳ ያለ መጥፍ ዕፅ ነው። ይህን ተክል ለማስወገድ ብዙ ጥረቶች ተደርገዋል። በዚህ ረገድ የሶቨርኒቲ ሶርስስ አቅራቢ በተለምዶ 'የወያኔ ዛፍ' ተብሎ የሚጠራዉን 'ፕሮሶፒስ ጁሊፍሎራ' ን ከጎጂ ተክልነት ወደ ግንባታ መሣሪያ ግብዓትነት የለወጠው የሲቪል ምህንድስና ባለሙያው ሱራፌል በላይን በመጋበዝ ጥልቅ ወይይት አከናውኗል።የፀሐይ እና ታዳሽ ኃይል በተመለከተ ከኢትዮጵያ የፀሐይ ሃይል ልማት ማኅበር ሥራ አስኪያጅ የምሥራች ሲሳይ ጋር የተደረገው አጭር ቆይታም የፕሮግራሙ ሌላኛው አካል ነው።ፖድካስታችንን በሌሎች አማራጮች ያድምጡ Apple Podcasts – Afripods – Deezer – Pocket Casts – Podcast Addict – Spotify
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
ዐቢይ ሀብታሙ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/04/585807_20:0:378:358_100x100_80_0_0_e0802a21314717dd2731876ec3730b99.jpg
ዐቢይ ሀብታሙ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/04/585807_20:0:378:358_100x100_80_0_0_e0802a21314717dd2731876ec3730b99.jpg
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/01/1439935_128:0:896:576_1920x0_80_0_0_83eff2f064e2decb931085e285dcd74e.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዐቢይ ሀብታሙ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/04/585807_20:0:378:358_100x100_80_0_0_e0802a21314717dd2731876ec3730b99.jpg
аудио
ከጎጂ ተክልነት ወደ ግንባታ መሣሪያ ግብዓትነት የተለወጠው የወያኔ ዛፍ ወይም 'ፕሮሶፒስ ጁሊፍሎራ'
ዐቢይ ሀብታሙ
ዘጋቢ እና ፖድካስት አቅራቢ
“ሀሳቤ ለሞቃታማ ሥፍራዎች ተስማሚ ጥሩ የግንባታ መሣሪያ ማምራት ነበር። ስለዚህ ዋናው ሀሳቤ ከሄምፕክሪት ግንባታ ነበር የመነጨው። ከዛ ነበር ቴክኖሎጂውን የቀዳሁት። ፕሮስክሪት ወደተባለው የራሳችን ምርት ነበር የቴጂክኖሎጂ ሽግግር የተደረገው” ሲል ሲቪል መሃንዲሱ ሱራፌል በላይ ተናግሯል።
'ጁሊፍሎራ' በኢትዮጵያ በረባዳማ ሥፍራዎች ወይም በቆላማ አካባቢዎች የብዝሃ ህይወትን የሚያዛንፍ የአርሶ አደርና አርብቶ አደሩን ህይወት እየጎዳ ያለ መጥፍ ዕፅ ነው። ይህን ተክል ለማስወገድ ብዙ ጥረቶች ተደርገዋል። በዚህ ረገድ የሶቨርኒቲ ሶርስስ አቅራቢ በተለምዶ 'የወያኔ ዛፍ' ተብሎ የሚጠራዉን 'ፕሮሶፒስ ጁሊፍሎራ' ን ከጎጂ ተክልነት ወደ ግንባታ መሣሪያ ግብዓትነት የለወጠው የሲቪል ምህንድስና ባለሙያው ሱራፌል በላይን በመጋበዝ ጥልቅ ወይይት አከናውኗል።
የፀሐይ እና ታዳሽ ኃይል በተመለከተ ከኢትዮጵያ የፀሐይ ሃይል ልማት ማኅበር ሥራ አስኪያጅ የምሥራች ሲሳይ ጋር የተደረገው አጭር ቆይታም የፕሮግራሙ ሌላኛው አካል ነው።