https://amh.sputniknews.africa
የግብጽ መንግሥት የጋዝ ኩባንያ የ343 ሚሊዮን ዶላር የጋዝ ፍለጋ ስምምነቶችን መፈራረሙን የነዳጅ ሚኒስቴር አስታወቀ
የግብጽ መንግሥት የጋዝ ኩባንያ የ343 ሚሊዮን ዶላር የጋዝ ፍለጋ ስምምነቶችን መፈራረሙን የነዳጅ ሚኒስቴር አስታወቀ
Sputnik አፍሪካ
የግብጽ መንግሥት የጋዝ ኩባንያ የ343 ሚሊዮን ዶላር የጋዝ ፍለጋ ስምምነቶችን መፈራረሙን የነዳጅ ሚኒስቴር አስታወቀ“ይህም በሜዲትራኒያን እና በናይል ዴልታ የአሰሳን እና የምርት ሥራዎችን ለማንቀሳቀስ እንዲሁም የግብጽን የኃይል ሀብቶች ለማሳደግ ያለመ... 31.08.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-08-31T16:27+0300
2025-08-31T16:27+0300
2025-08-31T16:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/1f/1433689_0:67:1280:787_1920x0_80_0_0_090bfe7ba9090dfad9073ba3deaa3812.jpg
የግብጽ መንግሥት የጋዝ ኩባንያ የ343 ሚሊዮን ዶላር የጋዝ ፍለጋ ስምምነቶችን መፈራረሙን የነዳጅ ሚኒስቴር አስታወቀ“ይህም በሜዲትራኒያን እና በናይል ዴልታ የአሰሳን እና የምርት ሥራዎችን ለማንቀሳቀስ እንዲሁም የግብጽን የኃይል ሀብቶች ለማሳደግ ያለመ ነው።” ሲል ሚኒስቴሩ ገልጿል፡፡ የግብጽ የተፈጥሮ ጋዝ ሆልዲንግ ኩባንያ፣ ከሩሲያው ዛሩቤዥኔፍት እና ከሦስት ሌሎች ኩባንያዎች ጋር ስምምነት ተፈራርሟል፡፡ ዛሩቤዥኔፍት በናይል ዴልታ በሚገኘው ሰሜን ሀታቢያ ቦታ የጂኦሎጂ አሰሳዎችን እና የአራት ጉድጓዶች ቁፋሮ ያደርጋል፡፡ በእንግሊዘኛ ለማንበብ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/1f/1433689_72:0:1209:853_1920x0_80_0_0_4ccb8da418bd0af8f7060ec378797eef.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የግብጽ መንግሥት የጋዝ ኩባንያ የ343 ሚሊዮን ዶላር የጋዝ ፍለጋ ስምምነቶችን መፈራረሙን የነዳጅ ሚኒስቴር አስታወቀ
16:27 31.08.2025 (የተሻሻለ: 16:34 31.08.2025) የግብጽ መንግሥት የጋዝ ኩባንያ የ343 ሚሊዮን ዶላር የጋዝ ፍለጋ ስምምነቶችን መፈራረሙን የነዳጅ ሚኒስቴር አስታወቀ
“ይህም በሜዲትራኒያን እና በናይል ዴልታ የአሰሳን እና የምርት ሥራዎችን ለማንቀሳቀስ እንዲሁም የግብጽን የኃይል ሀብቶች ለማሳደግ ያለመ ነው።” ሲል ሚኒስቴሩ ገልጿል፡፡
የግብጽ የተፈጥሮ ጋዝ ሆልዲንግ ኩባንያ፣ ከሩሲያው ዛሩቤዥኔፍት እና ከሦስት ሌሎች ኩባንያዎች ጋር ስምምነት ተፈራርሟል፡፡
ዛሩቤዥኔፍት በናይል ዴልታ በሚገኘው ሰሜን ሀታቢያ ቦታ የጂኦሎጂ አሰሳዎችን እና የአራት ጉድጓዶች ቁፋሮ ያደርጋል፡፡
በእንግሊዘኛ ለማንበብ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X