https://amh.sputniknews.africa/20250830/1422480.html
"አዲሱ ዓመት የኢትዮጵያን የዓለም ንግድ ድርጅት አባልነት የምናበስርበት ይሆናል" - የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር
"አዲሱ ዓመት የኢትዮጵያን የዓለም ንግድ ድርጅት አባልነት የምናበስርበት ይሆናል" - የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር
Sputnik አፍሪካ
"አዲሱ ዓመት የኢትዮጵያን የዓለም ንግድ ድርጅት አባልነት የምናበስርበት ይሆናል" - የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ⏩ የኢትዮጵያ የዓለም ድርጅት አባልነት ድርድር ሂደት ረጅም ዓመታትን ያስቆጠረ ነው ያሉት ሚኒስትሩ ካሳሁን ጎፌ፣ ሂደቱን ለማፍጠን... 30.08.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-08-30T16:08+0300
2025-08-30T16:08+0300
2025-08-30T16:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/1e/1422326_0:67:1280:787_1920x0_80_0_0_d17f98ec07cd8bd68774bdebf2fd0dc9.jpg
"አዲሱ ዓመት የኢትዮጵያን የዓለም ንግድ ድርጅት አባልነት የምናበስርበት ይሆናል" - የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ⏩ የኢትዮጵያ የዓለም ድርጅት አባልነት ድርድር ሂደት ረጅም ዓመታትን ያስቆጠረ ነው ያሉት ሚኒስትሩ ካሳሁን ጎፌ፣ ሂደቱን ለማፍጠን እና በስኬት ለመቋጨት በበጀት ዓመቱ ሁኔታ ቀያሪ ሥራዎች ተከናውነዋል ብለዋል።አምስተኛው የሥራ ላይ ቡድን ስብሰባ ባሳለፍነው መጋቢት ወር ላይ በተሳካ ሁኔታ መካሄዱን ያስታወሱት ሚኒስትሩ፣ “የድርጅቱ አባል ሀገራት በኢትዮጵያ ቁርጠኝነት ላይ የነበራቸው ጥርጣሬ ተወግዶ ሰፊ ድጋፍ እና አንድነት ያገኘንበት ነበር” ብለዋል። አዲሱ ዓመት የኢትዮጵያ የድርጅቱ አባልነት የሚበሰርበት መሆኑን በመጠቆም፣ ስድስተኛው የሥራ ላይ ቡድን ስብሰባ ከሁለት ሳምንታት በኋላ የሚካሄድ መሆኑን ገልፀዋል፡፡ በሰው ሠራሽ አስተውህሎት የበለፀገ ምስል ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/1e/1422326_72:0:1209:853_1920x0_80_0_0_7703139ff9e698999b2bb96acfdff53f.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
"አዲሱ ዓመት የኢትዮጵያን የዓለም ንግድ ድርጅት አባልነት የምናበስርበት ይሆናል" - የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር
16:08 30.08.2025 (የተሻሻለ: 16:14 30.08.2025) "አዲሱ ዓመት የኢትዮጵያን የዓለም ንግድ ድርጅት አባልነት የምናበስርበት ይሆናል" - የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር
⏩ የኢትዮጵያ የዓለም ድርጅት አባልነት ድርድር ሂደት ረጅም ዓመታትን ያስቆጠረ ነው ያሉት ሚኒስትሩ ካሳሁን ጎፌ፣ ሂደቱን ለማፍጠን እና በስኬት ለመቋጨት በበጀት ዓመቱ ሁኔታ ቀያሪ ሥራዎች ተከናውነዋል ብለዋል።
አምስተኛው የሥራ ላይ ቡድን ስብሰባ ባሳለፍነው መጋቢት ወር ላይ በተሳካ ሁኔታ መካሄዱን ያስታወሱት ሚኒስትሩ፣ “የድርጅቱ አባል ሀገራት በኢትዮጵያ ቁርጠኝነት ላይ የነበራቸው ጥርጣሬ ተወግዶ ሰፊ ድጋፍ እና አንድነት ያገኘንበት ነበር” ብለዋል።
አዲሱ ዓመት የኢትዮጵያ የድርጅቱ አባልነት የሚበሰርበት መሆኑን በመጠቆም፣ ስድስተኛው የሥራ ላይ ቡድን ስብሰባ ከሁለት ሳምንታት በኋላ የሚካሄድ መሆኑን ገልፀዋል፡፡
በሰው ሠራሽ አስተውህሎት የበለፀገ ምስል
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X