https://amh.sputniknews.africa
የናይጄሪያ ኃይሎች በአንድ ሳምንት ውስጥ 117 ታጋቾችን አስለቅቀው 150 አሸባሪዎችን ይዘዋል - ጦር ኃይሎች
የናይጄሪያ ኃይሎች በአንድ ሳምንት ውስጥ 117 ታጋቾችን አስለቅቀው 150 አሸባሪዎችን ይዘዋል - ጦር ኃይሎች
Sputnik አፍሪካ
የናይጄሪያ ኃይሎች በአንድ ሳምንት ውስጥ 117 ታጋቾችን አስለቅቀው 150 አሸባሪዎችን ይዘዋል - ጦር ኃይሎችለሠራዊቱ ምስጋና ይግባውና ገበሬዎች ያለ ምንም ችግር ዳግም የእርሻ ሥራቸውን ማከናወን ችለዋል ሲል የሀገሪቱ ሚዲያ የጦር ኃይሎች የመገናኛ... 30.08.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-08-30T12:01+0300
2025-08-30T12:01+0300
2025-08-30T12:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/1e/1420782_0:67:1280:787_1920x0_80_0_0_191dfba62c8e45a508cc62152419ebd5.jpg
የናይጄሪያ ኃይሎች በአንድ ሳምንት ውስጥ 117 ታጋቾችን አስለቅቀው 150 አሸባሪዎችን ይዘዋል - ጦር ኃይሎችለሠራዊቱ ምስጋና ይግባውና ገበሬዎች ያለ ምንም ችግር ዳግም የእርሻ ሥራቸውን ማከናወን ችለዋል ሲል የሀገሪቱ ሚዲያ የጦር ኃይሎች የመገናኛ ብዙኃን ግንኙነት ክፍል ዳይሬክተር ሜጀር ጄኔራል ማርከስ ካንግዬን ጠቅሶ ዘግቧል፡፡ በተጨማሪም የናይጄሪያ ሠራዊት አባላት ከፍተኛ መጠን ያለው የጦር መሣሪያ፣ ጥይት፣ አደንዛዥ ዕፅ እና ተሽከርካሪዎችን ይዘዋል፡፡ በሰው ሠራሽ አስተውህሎት የበለፀገ ምስልበእንግሊዘኛ ለማንበብ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/1e/1420782_72:0:1209:853_1920x0_80_0_0_d572fe6b4cbfbe3f4038b926386df1f1.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የናይጄሪያ ኃይሎች በአንድ ሳምንት ውስጥ 117 ታጋቾችን አስለቅቀው 150 አሸባሪዎችን ይዘዋል - ጦር ኃይሎች
12:01 30.08.2025 (የተሻሻለ: 12:44 30.08.2025) የናይጄሪያ ኃይሎች በአንድ ሳምንት ውስጥ 117 ታጋቾችን አስለቅቀው 150 አሸባሪዎችን ይዘዋል - ጦር ኃይሎች
ለሠራዊቱ ምስጋና ይግባውና ገበሬዎች ያለ ምንም ችግር ዳግም የእርሻ ሥራቸውን ማከናወን ችለዋል ሲል የሀገሪቱ ሚዲያ የጦር ኃይሎች የመገናኛ ብዙኃን ግንኙነት ክፍል ዳይሬክተር ሜጀር ጄኔራል ማርከስ ካንግዬን ጠቅሶ ዘግቧል፡፡
በተጨማሪም የናይጄሪያ ሠራዊት አባላት ከፍተኛ መጠን ያለው የጦር መሣሪያ፣ ጥይት፣ አደንዛዥ ዕፅ እና ተሽከርካሪዎችን ይዘዋል፡፡
በሰው ሠራሽ አስተውህሎት የበለፀገ ምስል
በእንግሊዘኛ ለማንበብ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X