https://amh.sputniknews.africa
ዕውቀት ላይ ያልተመሠረተ የቴክኖሎጂ አጠቃቀም የወጣቶችን ሰብዕና ከሀገራቸው እንዳያሸሽ ጥንቃቄ ማድረግ ይገባል - ባለሙያ
ዕውቀት ላይ ያልተመሠረተ የቴክኖሎጂ አጠቃቀም የወጣቶችን ሰብዕና ከሀገራቸው እንዳያሸሽ ጥንቃቄ ማድረግ ይገባል - ባለሙያ
Sputnik አፍሪካ
ዕውቀት ላይ ያልተመሠረተ የቴክኖሎጂ አጠቃቀም የወጣቶችን ሰብዕና ከሀገራቸው እንዳያሸሽ ጥንቃቄ ማድረግ ይገባል - ባለሙያ በአርሲ ዩኒቨርሲቲ የድኅረ ምረቃ መምህሩ እንዳለው ፉፋ ቁፊ (ዶ/ር)፣ የቴክኖሎጂ ውጤቶችን በገፍ ከመቀበል ይልቅ ወጣቶች ጥቅም... 29.08.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-08-29T20:25+0300
2025-08-29T20:25+0300
2025-08-29T20:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/1d/1418729_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_3fe7a586dc7348446ff98ba5265cc43d.jpg
ዕውቀት ላይ ያልተመሠረተ የቴክኖሎጂ አጠቃቀም የወጣቶችን ሰብዕና ከሀገራቸው እንዳያሸሽ ጥንቃቄ ማድረግ ይገባል - ባለሙያ በአርሲ ዩኒቨርሲቲ የድኅረ ምረቃ መምህሩ እንዳለው ፉፋ ቁፊ (ዶ/ር)፣ የቴክኖሎጂ ውጤቶችን በገፍ ከመቀበል ይልቅ ወጣቶች ጥቅም እና ጉዳታቸውን በውል መዝኖ በአግባቡ የመጠቀም ልምድን ሊያጎለብቱ እንደሚገባም አስገንዝበዋል።የሥርዓተ ትምህርት እና የፖሊሲ ንጽጽር ጥራት ባለሙያው፣ "የቴክኖሎጂ መብዛት ወጣቶች አገራቸውን፣ አካባቢያቸውን እና ባህላቸውን እንዳያዩ እንዲሁም ቃላቸውን እንዳይመዝኑ ያደርጋል የሚል ስጋት አለኝ" ብለዋል።የዘርፉ ባለሙያ ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቆይታ ቴክኖሎጂን ከመጠቀም በፊት ሁለት መሠረታዊ ጉዳዮችን ማስተዋል እንደሚገባም ነግረውናል፡፡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዕውቀት ላይ ያልተመሠረተ የቴክኖሎጂ አጠቃቀም የወጣቶችን ሰብዕና ከሀገራቸው እንዳያሸሽ ጥንቃቄ ማድረግ ይገባል - ባለሙያ
Sputnik አፍሪካ
ዕውቀት ላይ ያልተመሠረተ የቴክኖሎጂ አጠቃቀም የወጣቶችን ሰብዕና ከሀገራቸው እንዳያሸሽ ጥንቃቄ ማድረግ ይገባል - ባለሙያ
2025-08-29T20:25+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/1d/1418729_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_27076b546cb514caaebcb9f46f4706c1.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ዕውቀት ላይ ያልተመሠረተ የቴክኖሎጂ አጠቃቀም የወጣቶችን ሰብዕና ከሀገራቸው እንዳያሸሽ ጥንቃቄ ማድረግ ይገባል - ባለሙያ
20:25 29.08.2025 (የተሻሻለ: 20:44 29.08.2025) ዕውቀት ላይ ያልተመሠረተ የቴክኖሎጂ አጠቃቀም የወጣቶችን ሰብዕና ከሀገራቸው እንዳያሸሽ ጥንቃቄ ማድረግ ይገባል - ባለሙያ
በአርሲ ዩኒቨርሲቲ የድኅረ ምረቃ መምህሩ እንዳለው ፉፋ ቁፊ (ዶ/ር)፣ የቴክኖሎጂ ውጤቶችን በገፍ ከመቀበል ይልቅ ወጣቶች ጥቅም እና ጉዳታቸውን በውል መዝኖ በአግባቡ የመጠቀም ልምድን ሊያጎለብቱ እንደሚገባም አስገንዝበዋል።
የሥርዓተ ትምህርት እና የፖሊሲ ንጽጽር ጥራት ባለሙያው፣ "የቴክኖሎጂ መብዛት ወጣቶች አገራቸውን፣ አካባቢያቸውን እና ባህላቸውን እንዳያዩ እንዲሁም ቃላቸውን እንዳይመዝኑ ያደርጋል የሚል ስጋት አለኝ" ብለዋል።
የዘርፉ ባለሙያ ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቆይታ ቴክኖሎጂን ከመጠቀም በፊት ሁለት መሠረታዊ ጉዳዮችን ማስተዋል እንደሚገባም ነግረውናል፡፡
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X