https://amh.sputniknews.africa/20250829/1417411.html
አፍሪካዊ ሚዲያ ለአፍሪካ
አፍሪካዊ ሚዲያ ለአፍሪካ
Sputnik አፍሪካ
“ታሪኮቻችንን በመጻፍ፣ ታሪኮቻችንን እንደገና በመጻፍ እና የራሳችንን ትርክት በአጀንዳ ላይ በማስቀመጥ፣ እነዚህን ትርክቶች በራሳችን ባህላዊ እና ማህበራዊ አመለካከቶች በመቅረጽ የአፍሪካ ሚዲያ እና የመገናኛ ብዙሃን ምሁራን በቅኝ ግዛት ቅርስ ስር... 29.08.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-08-29T18:54+0300
2025-08-29T18:54+0300
2025-08-29T18:54+0300
the rising south
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/1d/1417029_0:0:1340:754_1920x0_80_0_0_6c346c02992fa50b0d9d1ce6b39d3c92.png
አፍሪካዊ ሚዲያ ለአፍሪካ
Sputnik አፍሪካ
“ታሪኮቻችንን በመጻፍ፣ ታሪኮቻችንን እንደገና በመጻፍ እና የራሳችንን ትርክት በአጀንዳ ላይ በማስቀመጥ፣ እነዚህን ትርክቶች በራሳችን ባህላዊ እና ማህበራዊ አመለካከቶች በመቅረጽ የአፍሪካ ሚዲያ እና የመገናኛ ብዙሃን ምሁራን በቅኝ ግዛት ቅርስ ስር የሰደዱትን የምዕራባውያን የጋዜጠኝነት ሞዴሎችን የበላይነት መሞገት ይገባቸዋል።” ፕሮፌሰር ማርጋሬት ጁኮ፣ የምስራቅ አፍሪካ ኮሙኒኬሽን ማህበር (EACA) ፕሬዝዳንት
“ታሪኮቻችንን በመጻፍ፣ ታሪኮቻችንን እንደገና በመጻፍ እና የራሳችንን ትርክት በአጀንዳ ላይ በማስቀመጥ፣ እነዚህን ትርክቶች በራሳችን ባህላዊ እና ማህበራዊ አመለካከቶች በመቅረጽ የአፍሪካ ሚዲያ እና የመገናኛ ብዙሃን ምሁራን በቅኝ ግዛት ቅርስ ስር የሰደዱትን የምዕራባውያን የጋዜጠኝነት ሞዴሎችን የበላይነት መሞገት ይገባቸዋል።” ፕሮፌሰር ማርጋሬት ጁኮ፣ የምስራቅ አፍሪካ ኮሙኒኬሽን ማህበር (EACA) ፕሬዝዳንትበዚህ የራይዚንግ ሳውዝ ዝግጅት፣ እ.ኤ.አ ከነሐሴ 27–29፣ 2025 በአዲስ አበባ የተካሄደውን 15ኛውን የምስራቅ አፍሪካ ኮሙኒኬሽን ማህበር ኮንፈረንስ እንቃኛለን። ዓለም አቀፍ ሚዲያ ከምዕራባውያን የበላይነት ሞዴል ወደ ብዝሀ ሃይል ቅርጽ እየተሸጋገረ ባለበት ወቅት፣ የአፍሪካ ድምፆች የራሳቸውን ትርክቶች በመቅረጽ የተሻሻለ ሚና እንዲኖራቸው እየጠየቁ ነው። በአህጉሪቱ ከሚገኙ ታዋቂ ምሁራን እና የሚዲያ ባለሙያዎች በጉዳዩ ላይ በማነጋገር የተሰናዳውን ይህን ፕሮገራም ይከታተሉ።ፖድካስታችንን በሌሎች አማራጮች ያድምጡ Afripods – Deezer – Pocket Casts – Podcast Addict – Spotify
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
ወሰንሰገድ አሰፋ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/1a/500300_0:0:548:549_100x100_80_0_0_43c2ba1ea7985adc1de44e2958b2ab61.jpg
ወሰንሰገድ አሰፋ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/1a/500300_0:0:548:549_100x100_80_0_0_43c2ba1ea7985adc1de44e2958b2ab61.jpg
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/1d/1417029_168:0:1173:754_1920x0_80_0_0_4f88b84e031d1b63fc403be21994d5f8.pngSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ወሰንሰገድ አሰፋ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/1a/500300_0:0:548:549_100x100_80_0_0_43c2ba1ea7985adc1de44e2958b2ab61.jpg
аудио
“ታሪኮቻችንን በመጻፍ፣ ታሪኮቻችንን እንደገና በመጻፍ እና የራሳችንን ትርክት በአጀንዳ ላይ በማስቀመጥ፣ እነዚህን ትርክቶች በራሳችን ባህላዊ እና ማህበራዊ አመለካከቶች በመቅረጽ የአፍሪካ ሚዲያ እና የመገናኛ ብዙሃን ምሁራን በቅኝ ግዛት ቅርስ ስር የሰደዱትን የምዕራባውያን የጋዜጠኝነት ሞዴሎችን የበላይነት መሞገት ይገባቸዋል።” ፕሮፌሰር ማርጋሬት ጁኮ፣ የምስራቅ አፍሪካ ኮሙኒኬሽን ማህበር (EACA) ፕሬዝዳንት
“ከአፍሪካ የመጡ ጋዜጠኞች በአሁኑ ወቅት በአፍሪካ ላይ ያለውን አድልኦ፣ የተሳሳተ መረጃን እና የውሸት ዘገባን ለመመከት ተባብረው መስራት አለባቸው።” ዮሐንስ ሽፈራው (ፒኤችዲ)፣ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የጋዜጠኝነትና ኮሙኒኬሽን ረዳት ፕሮፌሰር
በዚህ የራይዚንግ ሳውዝ ዝግጅት፣ እ.ኤ.አ ከነሐሴ 27–29፣ 2025 በአዲስ አበባ የተካሄደውን 15ኛውን የምስራቅ አፍሪካ ኮሙኒኬሽን ማህበር ኮንፈረንስ እንቃኛለን። ዓለም አቀፍ ሚዲያ ከምዕራባውያን የበላይነት ሞዴል ወደ ብዝሀ ሃይል ቅርጽ እየተሸጋገረ ባለበት ወቅት፣ የአፍሪካ ድምፆች የራሳቸውን ትርክቶች በመቅረጽ የተሻሻለ ሚና እንዲኖራቸው እየጠየቁ ነው። በአህጉሪቱ ከሚገኙ ታዋቂ ምሁራን እና የሚዲያ ባለሙያዎች በጉዳዩ ላይ በማነጋገር የተሰናዳውን ይህን ፕሮገራም ይከታተሉ።