https://amh.sputniknews.africa
“አፍሪካ የሰሜኑ ንፍቀ ክበብ ዓለም አቀፍ ሚዲያዎች አሉታዊ ምስሎች ሰለባ ሆና ኖራለች”
“አፍሪካ የሰሜኑ ንፍቀ ክበብ ዓለም አቀፍ ሚዲያዎች አሉታዊ ምስሎች ሰለባ ሆና ኖራለች”
Sputnik አፍሪካ
“አፍሪካ የሰሜኑ ንፍቀ ክበብ ዓለም አቀፍ ሚዲያዎች አሉታዊ ምስሎች ሰለባ ሆና ኖራለች” እነዚህ ሚዲያዎች ስለ አፍሪካ በጎውን ለመዘገብ ከሚያሳዩት ዳተኝነት ባሻገር፣ ስለአኅጉሪቱ የተሳሳቱ እና የተዛቡ መረጃዎችን በማሰራጨት ሲጠመዱ እንደሚስተዋሉም... 29.08.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-08-29T18:50+0300
2025-08-29T18:50+0300
2025-08-29T19:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/1d/1417584_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_f75115b5eb82788c0e5658a0d6d54701.jpg
“አፍሪካ የሰሜኑ ንፍቀ ክበብ ዓለም አቀፍ ሚዲያዎች አሉታዊ ምስሎች ሰለባ ሆና ኖራለች” እነዚህ ሚዲያዎች ስለ አፍሪካ በጎውን ለመዘገብ ከሚያሳዩት ዳተኝነት ባሻገር፣ ስለአኅጉሪቱ የተሳሳቱ እና የተዛቡ መረጃዎችን በማሰራጨት ሲጠመዱ እንደሚስተዋሉም በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የጋዜጠኝነት እና ኮሙኒኬሽን ትምህርት ቤት ኃላፊ አብዱላዚዝ ዲኖ (ዶ/ር) ለስፑትኒክ ተናግረዋል፡፡"አሁን ጊዜው በተለይም ለልሂቃን፣ ለሚዲያ ባለሙያዎች እና ለጋዜጠኞች የአፍሪካን እውነታ ለዓለም ማሳያ እና የተዛቡ ምስሎችን ማረሚያ ነው" ብለዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
“አፍሪካ የሰሜኑ ንፍቀ ክበብ ዓለም አቀፍ ሚዲያዎች አሉታዊ ምስሎች ሰለባ ሆና ኖራለች”
Sputnik አፍሪካ
“አፍሪካ የሰሜኑ ንፍቀ ክበብ ዓለም አቀፍ ሚዲያዎች አሉታዊ ምስሎች ሰለባ ሆና ኖራለች”
2025-08-29T18:50+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/1d/1417584_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_a0736bf1480768504d743854fe6d31a8.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
“አፍሪካ የሰሜኑ ንፍቀ ክበብ ዓለም አቀፍ ሚዲያዎች አሉታዊ ምስሎች ሰለባ ሆና ኖራለች”
18:50 29.08.2025 (የተሻሻለ: 19:04 29.08.2025) “አፍሪካ የሰሜኑ ንፍቀ ክበብ ዓለም አቀፍ ሚዲያዎች አሉታዊ ምስሎች ሰለባ ሆና ኖራለች”
እነዚህ ሚዲያዎች ስለ አፍሪካ በጎውን ለመዘገብ ከሚያሳዩት ዳተኝነት ባሻገር፣ ስለአኅጉሪቱ የተሳሳቱ እና የተዛቡ መረጃዎችን በማሰራጨት ሲጠመዱ እንደሚስተዋሉም በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የጋዜጠኝነት እና ኮሙኒኬሽን ትምህርት ቤት ኃላፊ አብዱላዚዝ ዲኖ (ዶ/ር) ለስፑትኒክ ተናግረዋል፡፡
"አሁን ጊዜው በተለይም ለልሂቃን፣ ለሚዲያ ባለሙያዎች እና ለጋዜጠኞች የአፍሪካን እውነታ ለዓለም ማሳያ እና የተዛቡ ምስሎችን ማረሚያ ነው" ብለዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X