https://amh.sputniknews.africa/20250829/1413860.html
አሊኮ ዳንጎቴ በኢትዮጵያ በወርቅ ማውጣት እና በሪል እስቴት ዘርፍ መሠማራት እንደሚፈልጉ ገለፁ
አሊኮ ዳንጎቴ በኢትዮጵያ በወርቅ ማውጣት እና በሪል እስቴት ዘርፍ መሠማራት እንደሚፈልጉ ገለፁ
Sputnik አፍሪካ
አሊኮ ዳንጎቴ በኢትዮጵያ በወርቅ ማውጣት እና በሪል እስቴት ዘርፍ መሠማራት እንደሚፈልጉ ገለፁ ዳንጎቴ ግሩፕ የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንቱን ከሲሚኒቶ እና ከማዳበሪያ ባሻገር ለማስፋት እየተዘጋጀ ነው፡፡ የአሊኮ ግሩፕ ሊቀመንበር አሊኮ ዳንጎቴ “የወርቅ... 29.08.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-08-29T13:47+0300
2025-08-29T13:47+0300
2025-08-29T13:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/1d/1413706_0:53:720:458_1920x0_80_0_0_2aba5f7c3a7092dcbd0a11bb8577e39c.jpg
አሊኮ ዳንጎቴ በኢትዮጵያ በወርቅ ማውጣት እና በሪል እስቴት ዘርፍ መሠማራት እንደሚፈልጉ ገለፁ ዳንጎቴ ግሩፕ የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንቱን ከሲሚኒቶ እና ከማዳበሪያ ባሻገር ለማስፋት እየተዘጋጀ ነው፡፡ የአሊኮ ግሩፕ ሊቀመንበር አሊኮ ዳንጎቴ “የወርቅ እድሎችን እያጤንን ነው፡፡ እነዚህ ለእኛ አዲስ ሥራዎች ቢሆኑም እንደ ሥራ ፈጣሪ ኩባንያ እያንዳንዷን ኢንቨስትመንት እንመለከታለን፡፡ በንብረቶች(ልዩ ልዩ ቤቶች) እና አፓርትመንት ሕንጻዎች ግንባታ ውስጥም ልንሰማራ ሁሉ እንችላለን” ሲሉ በጎዴ ከተማ በ2.5 ቢሊዮን ዶላር የሚገነባው የዩሪያ ማዳበሪያ ማምረቻ ኮምፕሌክስን ፊርማ ወቅት ተናግረዋል፡፡ በኢትዮጵያ የሲሚንቶ ኢንዱስትሪ ውስጥ አስቀድሞ ጠንካራ መሠረት የጣለው ቡድኑ፣ በከተማ ዕድገት ምክንያት በሪል እስቴት ለመሠማራት አሳማኝ መንገድ እንዳለ ተመልክቷል፡፡ ኩባንያው ወደ ወርቅ ማዕድን ሥራ ለመሰማራት መወጠኑ የኢትዮጵያን የማዕድን ዘርፍ እያደገ የመጣ ፍላጎት ያንፀባርቃል ሲል የሀገር ውስጥ ሚዲያ ዘግቧል፡፡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/1d/1413706_20:0:701:511_1920x0_80_0_0_d211d49a093bfd20df2f348122bccf55.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
አሊኮ ዳንጎቴ በኢትዮጵያ በወርቅ ማውጣት እና በሪል እስቴት ዘርፍ መሠማራት እንደሚፈልጉ ገለፁ
13:47 29.08.2025 (የተሻሻለ: 13:54 29.08.2025) አሊኮ ዳንጎቴ በኢትዮጵያ በወርቅ ማውጣት እና በሪል እስቴት ዘርፍ መሠማራት እንደሚፈልጉ ገለፁ
ዳንጎቴ ግሩፕ የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንቱን ከሲሚኒቶ እና ከማዳበሪያ ባሻገር ለማስፋት እየተዘጋጀ ነው፡፡
የአሊኮ ግሩፕ ሊቀመንበር አሊኮ ዳንጎቴ “የወርቅ እድሎችን እያጤንን ነው፡፡ እነዚህ ለእኛ አዲስ ሥራዎች ቢሆኑም እንደ ሥራ ፈጣሪ ኩባንያ እያንዳንዷን ኢንቨስትመንት እንመለከታለን፡፡ በንብረቶች(ልዩ ልዩ ቤቶች) እና አፓርትመንት ሕንጻዎች ግንባታ ውስጥም ልንሰማራ ሁሉ እንችላለን” ሲሉ በጎዴ ከተማ በ2.5 ቢሊዮን ዶላር የሚገነባው የዩሪያ ማዳበሪያ ማምረቻ ኮምፕሌክስን ፊርማ ወቅት ተናግረዋል፡፡
በኢትዮጵያ የሲሚንቶ ኢንዱስትሪ ውስጥ አስቀድሞ ጠንካራ መሠረት የጣለው ቡድኑ፣ በከተማ ዕድገት ምክንያት በሪል እስቴት ለመሠማራት አሳማኝ መንገድ እንዳለ ተመልክቷል፡፡
ኩባንያው ወደ ወርቅ ማዕድን ሥራ ለመሰማራት መወጠኑ የኢትዮጵያን የማዕድን ዘርፍ እያደገ የመጣ ፍላጎት ያንፀባርቃል ሲል የሀገር ውስጥ ሚዲያ ዘግቧል፡፡
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X